በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የሐዋርያት ሥራ

ምዕራፎች

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ለቴዎፍሎስ የተጻፈ (1-5)

    • “እስከ ምድር ዳር ድረስ ምሥክሮቼ ትሆናላችሁ” (6-8)

    • ኢየሱስ ወደ ሰማይ አረገ (9-11)

    • ደቀ መዛሙርቱ በአንድነት ተሰበሰቡ (12-14)

    • በይሁዳ ቦታ ማትያስ ተመረጠ (15-26)

  • 2

    • በጴንጤቆስጤ ቀን መንፈስ ቅዱስ ፈሰሰ (1-13)

    • የጴጥሮስ ንግግር (14-36)

    • ብዙ ሰዎች ለጴጥሮስ ንግግር ጥሩ ምላሽ ሰጡ (37-41)

      • በዕለቱ 3,000 ሰዎች ተጠመቁ (41)

    • ክርስቲያኖች ብዙ ነገር በጋራ ያከናውኑ ነበር (42-47)

  • 3

    • ጴጥሮስ ሽባ የሆነን ለማኝ ፈወሰ (1-10)

    • ጴጥሮስ ‘በሰለሞን መተላለፊያ’ ያቀረበው ንግግር (11-26)

      • “ነገሮች ሁሉ የሚታደሱበት ዘመን” (21)

      • እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ (22)

  • 4

    • ጴጥሮስና ዮሐንስ ተይዘው ታሰሩ (1-4)

      • ያመኑት ወንዶች ቁጥር 5,000 ደረሰ (4)

    • በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ቀረቡ (5-22)

      • “ከመናገር ወደኋላ ማለት አንችልም” (20)

    • ድፍረት ለማግኘት የቀረበ ጸሎት (23-31)

    • ደቀ መዛሙርቱ ያላቸው ነገር ሁሉ የጋራ ነበር (32-37)

  • 5

    • ሐናንያና ሰጲራ (1-11)

    • ሐዋርያት ብዙ ተአምራዊ ምልክቶች ያደርጉ ነበር (12-16)

    • ታሰሩ፤ ከዚያም ተፈቱ (17-21ሀ)

    • በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት በድጋሚ ቀረቡ (21ለ-32)

      • ‘ከሰው ይልቅ አምላክን ልንታዘዝ ይገባል’ (29)

    • ገማልያል የሰጠው ምክር (33-40)

    • ከቤት ወደ ቤት መስበክ (41, 42)

  • 6

    • ምግብ ለማከፋፈል ሰባት ሰዎች ተመረጡ (1-7)

    • እስጢፋኖስ አምላክን ተሳድቧል ተብሎ ተከሰሰ (8-15)

  • 7

    • እስጢፋኖስ በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ያቀረበው ንግግር (1-53)

      • የቤተሰብ ራሶች ዘመን (2-16)

      • የሙሴ አመራር፤ የእስራኤል የጣዖት አምልኮ (17-43)

      • “አምላክ የሰው እጅ በሠራው ቤት አይኖርም” (44-50)

    • እስጢፋኖስ በድንጋይ ተወገረ (54-60)

  • 8

    • አሳዳጁ ሳኦል (1-3)

    • ፊልጶስ በሰማርያ ያከናወነው ፍሬያማ አገልግሎት (4-13)

    • ጴጥሮስና ዮሐንስ ወደ ሰማርያ ተላኩ (14-17)

    • ስምዖን በገንዘብ መንፈስ ቅዱስ ለማግኘት ሞከረ (18-25)

    • ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ (26-40)

  • 9

    • ሳኦል ወደ ደማስቆ እየተጓዘ ሳለ (1-9)

    • ሐናንያ ሳኦልን እንዲረዳው ተላከ (10-19ሀ)

    • ሳኦል በደማስቆ ስለ ኢየሱስ ሰበከ (19ለ-25)

    • ሳኦል ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ (26-31)

    • ሳኦል ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ (32-35)

    • ለጋስ የሆነችው ዶርቃ ከሞት ተነሳች (36-43)

  • 10

    • ቆርኔሌዎስ ያየው ራእይ (1-8)

    • ጴጥሮስ ንጹሕ የሆኑ እንስሳት በራእይ አየ (9-16)

    • ጴጥሮስ ወደ ቆርኔሌዎስ ሄደ (17-33)

    • ጴጥሮስ ምሥራቹን ለአሕዛብ አወጀ (34-43)

      • አምላክ አያዳላም’ (34, 35)

    • አሕዛብ መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው ተጠመቁ (44-48)

  • 11

    • ጴጥሮስ ለሐዋርያት ጉዳዩን በዝርዝር አብራራ (1-18)

    • በርናባስና ሳኦል በሶርያ አንጾኪያ (19-26)

      • ደቀ መዛሙርቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ክርስቲያኖች ተብለው ተጠሩ (26)

    • አጋቦስ ረሃብ እንደሚከሰት ተነበየ (27-30)

  • 12

    • ያዕቆብ ተገደለ፤ ጴጥሮስ ታሰረ (1-5)

    • ጴጥሮስ በተአምር ነፃ ወጣ (6-19)

    • አንድ መልአክ ሄሮድስን ቀሰፈው (20-25)

  • 13

    • በርናባስና ሳኦል ሚስዮናውያን ሆነው ተላኩ (1-3)

    • በቆጵሮስ የተከናወነ አገልግሎት (4-12)

    • ጳውሎስ በጵስድያ አንጾኪያ የሰጠው ንግግር (13-41)

    • ለብሔራት እንዲሰብኩ በትንቢት የተነገረ ትእዛዝ (42-52)

  • 14

    • በኢቆንዮን የተገኘ እድገትና ያጋጠማቸው ተቃውሞ (1-7)

    • “አማልክት በሰው አምሳል ሆነው ወደ እኛ ወርደዋል!” (8-18)

    • ጳውሎስ በድንጋይ ቢወገርም በሕይወት ተረፈ (19, 20)

    • ጉባኤዎችን አጠናከሩ (21-23)

    • ወደ ሶርያ አንጾኪያ ተመለሱ (24-28)

  • 15

    • በአንጾኪያ ግርዘትን አስመልክቶ የተነሳ ክርክር (1, 2)

    • ጥያቄው ወደ ኢየሩሳሌም ተላከ (3-5)

    • ሽማግሌዎችና ሐዋርያት ተሰበሰቡ (6-21)

    • ከበላይ አካል የተላከ ደብዳቤ (22-29)

      • ‘ከደም ራቁ’ (28, 29)

    • ጉባኤዎች በደብዳቤው ተበረታቱ (30-35)

    • ጳውሎስና በርናባስ ተለያዩ (36-41)

  • 16

    • ጳውሎስ ጢሞቴዎስን መረጠ (1-5)

    • “ወደ መቄዶንያ ተሻገርና እርዳን” (6-10)

    • በፊልጵስዩስ ሊዲያ ክርስትናን ተቀበለች (11-15)

    • ጳውሎስና ሲላስ ታሰሩ (16-24)

    • የእስር ቤቱ ጠባቂና ቤተሰቡ ተጠመቁ (25-34)

    • “እነሱ ራሳቸው መጥተው ይዘውን ይውጡ” (35-40)

  • 17

    • ጳውሎስና ሲላስ በተሰሎንቄ (1-9)

    • ጳውሎስና ሲላስ በቤርያ (10-15)

    • ጳውሎስ በአቴንስ (16-22ሀ)

    • ጳውሎስ በአርዮስፋጎስ ያቀረበው ንግግር (22ለ-34)

  • 18

    • ጳውሎስ በቆሮንቶስ ያከናወነው አገልግሎት (1-17)

    • ወደ ሶርያ አንጾኪያ ተመለሰ (18-22)

    • ጳውሎስ ወደ ገላትያና ወደ ፍርግያ አቀና (23)

    • ጥሩ የመናገር ተሰጥኦ ያለው አጵሎስ እርዳታ አገኘ (24-28)

  • 19

    • ጳውሎስ በኤፌሶን፤ በድጋሚ የተጠመቁ ሰዎች (1-7)

    • ጳውሎስ አስተማረ (8-10)

    • የአጋንንት ተጽዕኖ ቢኖርም ስኬት አገኙ (11-20)

    • በኤፌሶን የተቀሰቀሰ ረብሻ (21-41)

  • 20

    • ጳውሎስ በመቄዶንያና በግሪክ (1-6)

    • በጥሮአስ የነበረው አውጤኪስ ከሞት ተነሳ (7-12)

    • ከጥሮአስ ወደ ሚሊጢን ተጓዙ (13-16)

    • ጳውሎስ ከኤፌሶን ሽማግሌዎች ጋር ተገናኘ (17-38)

      • ከቤት ወደ ቤት ማስተማር (20)

      • “ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል” (35)

  • 21

    • ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዙ (1-14)

    • ኢየሩሳሌም ደረሱ (15-19)

    • ጳውሎስ ሽማግሌዎቹ የሰጡትን ምክር ተግባራዊ አደረገ (20-26)

    • በቤተ መቅደሱ ረብሻ ተቀሰቀሰ፤ ጳውሎስ ተያዘ (27-36)

    • ጳውሎስ ለሕዝቡ ንግግር እንዲያቀርብ ተፈቀደለት (37-40)

  • 22

    • ጳውሎስ ለሕዝቡ የመከላከያ መልስ ሰጠ (1-21)

    • ጳውሎስ የሮም ዜግነቱን ተጠቀመበት (22-29)

    • የሳንሄድሪን ሸንጎ ተሰበሰበ (30)

  • 23

    • ጳውሎስ በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ተናገረ (1-10)

    • ጌታ ጳውሎስን አበረታታው (11)

    • ጳውሎስን ለመግደል አሴሩ (12-22)

    • ጳውሎስ ወደ ቂሳርያ ተወሰደ (23-35)

  • 24

    • በጳውሎስ ላይ የቀረቡ ክሶች (1-9)

    • ጳውሎስ በፊሊክስ ፊት የመከላከያ መልስ ሰጠ (10-21)

    • የጳውሎስ ጉዳይ እልባት ሳያገኝ ለሁለት ዓመት ቆየ (22-27)

  • 25

    • ጳውሎስ፣ ፊስጦስ ፊት ቀረበ (1-12)

      • “ወደ ቄሳር ይግባኝ ብያለሁ!” (11)

    • ፊስጦስ ከንጉሥ አግሪጳ ጋር ተማከረ (13-22)

    • ጳውሎስ፣ አግሪጳ ፊት ቀረበ (23-27)

  • 26

    • ጳውሎስ በአግሪጳ ፊት የመከላከያ መልስ ሰጠ (1-11)

    • ጳውሎስ እንዴት ክርስትናን እንደተቀበለ ተናገረ (12-23)

    • ፊስጦስና አግሪጳ የሰጡት መልስ (24-32)

  • 27

    • ጳውሎስ ወደ ሮም በመርከብ ተወሰደ (1-12)

    • መርከቡ በማዕበል ተመታ (13-38)

    • መርከቡ ተሰባበረ (39-44)

  • 28

    • ማልታ ደሴት ደረሱ (1-6)

    • የፑፕልዮስ አባት ተፈወሰ (7-10)

    • ወደ ሮም ጉዟቸውን ቀጠሉ (11-16)

    • ጳውሎስ በሮም የሚገኙ አይሁዳውያንን አነጋገረ (17-29)

    • ጳውሎስ ለሁለት ዓመት ያህል በድፍረት ሰበከ (30, 31)