ምረጥ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘኁልቁ ዘዳግም ኢያሱ መሳፍንት ሩት 1 ሳሙኤል 2 ሳሙኤል 1 ነገሥት 2 ነገሥት 1 ዜና መዋዕል 2 ዜና መዋዕል ዕዝራ ነህምያ አስቴር ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ መኃልየ መኃልይ ኢሳይያስ ኤርምያስ ሰቆቃወ ኤርምያስ ሕዝቅኤል ዳንኤል ሆሴዕ ኢዩኤል አሞጽ አብድዩ ዮናስ ሚክያስ ናሆም ዕንባቆም ሶፎንያስ ሐጌ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ፊልሞና ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ 2 ዮሐንስ 3 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ በምዕራፍ 1 2 3 4 5 6 ለኤፌሶን ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ ምዕራፎች 1 2 3 4 5 6 የመጽሐፉ ይዘት 1 ሰላምታ (1, 2) መንፈሳዊ በረከት (3-7) ሁሉንም ነገር በክርስቶስ አንድ ላይ መጠቅለል (8-14) በተወሰኑት ዘመናት ማብቂያ ላይ የሚቋቋም “አስተዳደር” (10) በመንፈስ መታተም፣ “አስቀድሞ የተሰጠ ማረጋገጫ” (13, 14) ጳውሎስ በኤፌሶን ክርስቲያኖች እምነት የተነሳ አምላክን አመሰገነ (15-23) 2 በክርስቶስ ሕያው መሆን (1-10) ሁለቱን ወገኖች ይለያይ የነበረው ግድግዳ ፈረሰ (11-22) 3 ቅዱሱ ሚስጥር (1-13) አሕዛብ ከክርስቶስ ጋር አብረው ወራሾች ይሆናሉ (6) ‘የአምላክ ዘላለማዊ ዓላማ’ (11) የኤፌሶን ክርስቲያኖች ማስተዋል እንዲያገኙ የቀረበ ጸሎት (14-21) 4 በክርስቶስ አካል አንድ መሆን (1-16) ‘ሰዎችን ስጦታ አድርጎ ሰጠ’ (8) አሮጌውና አዲሱ ስብዕና (17-32) 5 ጸያፍ ንግግርንና ምግባርን ማስወገድ (1-5) እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ (6-14) በመንፈስ ተሞሉ (15-20) “ጊዜያችሁን በተሻለ መንገድ ተጠቀሙበት” (16) ለባሎችና ለሚስቶች የተሰጠ ምክር (21-33) 6 ለልጆችና ለወላጆች የተሰጠ ምክር (1-4) ለባሪያዎችና ለጌቶቻቸው የተሰጠ ምክር (5-9) ከአምላክ የሚገኝ ሙሉ የጦር ትጥቅ (10-20) የስንብት ቃላት (21-24) ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ ኤፌሶን—የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ–አዲስ ዓለም ትርጉም ኤፌሶን—የመጽሐፉ ይዘት አማርኛ ኤፌሶን—የመጽሐፉ ይዘት https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/1001061100/univ/wpub/1001061100_univ_sqr_xl.jpg nwt ኤፌሶን ገጽ 1497