በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ለኤፌሶን ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • መንፈሳዊ በረከት (3-7)

    • ሁሉንም ነገር በክርስቶስ አንድ ላይ መጠቅለል (8-14)

      • በተወሰኑት ዘመናት ማብቂያ ላይ የሚቋቋም “አስተዳደር” (10)

      • በመንፈስ መታተም፣ “አስቀድሞ የተሰጠ ማረጋገጫ” (13, 14)

    • ጳውሎስ በኤፌሶን ክርስቲያኖች እምነት የተነሳ አምላክን አመሰገነ (15-23)

  • 2

    • በክርስቶስ ሕያው መሆን (1-10)

    • ሁለቱን ወገኖች ይለያይ የነበረው ግድግዳ ፈረሰ (11-22)

  • 3

    • ቅዱሱ ሚስጥር (1-13)

      • አሕዛብ ከክርስቶስ ጋር አብረው ወራሾች ይሆናሉ (6)

      • ‘የአምላክ ዘላለማዊ ዓላማ’ (11)

    • የኤፌሶን ክርስቲያኖች ማስተዋል እንዲያገኙ የቀረበ ጸሎት (14-21)

  • 4

    • በክርስቶስ አካል አንድ መሆን (1-16)

      • ‘ሰዎችን ስጦታ አድርጎ ሰጠ’ (8)

    • አሮጌውና አዲሱ ስብዕና (17-32)

  • 5

    • ጸያፍ ንግግርንና ምግባርን ማስወገድ (1-5)

    • እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ (6-14)

    • በመንፈስ ተሞሉ (15-20)

      • “ጊዜያችሁን በተሻለ መንገድ ተጠቀሙበት” (16)

    • ለባሎችና ለሚስቶች የተሰጠ ምክር (21-33)

  • 6

    • ለልጆችና ለወላጆች የተሰጠ ምክር (1-4)

    • ለባሪያዎችና ለጌቶቻቸው የተሰጠ ምክር (5-9)

    • ከአምላክ የሚገኝ ሙሉ የጦር ትጥቅ (10-20)

    • የስንብት ቃላት (21-24)