በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ለጢሞቴዎስ የተጻፈ የመጀመሪያው ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • ሐሰተኛ አስተማሪዎችን በተመለከተ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (3-11)

    • አምላክ ለጳውሎስ ያሳየው ጸጋ (12-16)

    • የዘላለም ንጉሥ (17)

    • ‘መልካሙን ውጊያ መዋጋትህን ቀጥል’ (18-20)

  • 2

    • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ጸልዩ (1-7)

      • አንድ አምላክ፣ አንድ መካከለኛ (5)

      • ለሁሉም የሚሆን ተመጣጣኝ ቤዛ (6)

    • ለወንዶችና ለሴቶች የተሰጠ መመሪያ (8-15)

      • ልከኛ አለባበስ (9, 10)

  • 3

    • የበላይ ተመልካቾች ብቃት (1-7)

    • የጉባኤ አገልጋዮች ብቃት (8-13)

    • “ለአምላክ የማደር ቅዱስ ሚስጥር” (14-16)

  • 4

    • የአጋንንትን ትምህርት በተመለከተ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (1-5)

    • “የክርስቶስ ኢየሱስ ጥሩ አገልጋይ” (6-10)

      • የአካል ብቃት እንቅስቃሴና ለአምላክ ማደር (8)

    • ‘ለምታስተምረው ትምህርት ትኩረት ስጥ’ (11-16)

  • 5

    • ወጣቶችንና አረጋውያንን በአግባቡ መያዝ (1, 2)

    • ለመበለቶች የሚሰጥ ድጋፍ (3-16)

      • ለቤተሰብ አባላት የሚያስፈልገውን ማቅረብ (8)

    • ተግተው የሚሠሩ ሽማግሌዎችን ማክበር (17-25)

      • ‘ለሆድህ ጥቂት የወይን ጠጅ ጠጣ’ (23)

  • 6

    • ባሮች ጌቶቻቸውን ያክብሩ (1, 2)

    • የሐሰት አስተማሪዎችና የገንዘብ ፍቅር (3-10)

    • ለአምላክ ሰው የተሰጠ መመሪያ (11-16)

    • በመልካም ሥራዎች ባለጸጋ ሁኑ (17-19)

    • “በአደራ የተሰጠህን ነገር ጠብቅ” (20, 21)