በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የጴጥሮስ የመጀመሪያው ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • “ለሕያው ተስፋ እንደ አዲስ ወልዶናል” (3-12)

    • እንደ ታዛዥ ልጆች ቅዱሳን ሁኑ (13-25)

  • 2

    • ለአምላክ ቃል ጉጉት አዳብሩ (1-3)

    • “እንደ ሕያዋን ድንጋዮች መንፈሳዊ ቤት ለመሆን እየተገነባችሁ ነው” (4-10)

    • በዓለም ውስጥ እንደ ባዕድ አገር ሰዎች መኖር (11, 12)

    • ተገቢ የሆነ ተገዢነት ማሳየት (13-25)

      • አርዓያችን የሆነው ክርስቶስ (21)

  • 3

    • ሚስቶችና ባሎች (1-7)

    • የሌላውን ስሜት መረዳት፤ ሰላምን መፈለግ (8-12)

    • ለጽድቅ ሲባል መከራ መቀበል (13-22)

      • ስለ ተስፋችሁ መልስ ለመስጠት ዝግጁ ሁኑ (15)

      • ጥምቀትና ጥሩ ሕሊና (21)

  • 4

    • እንደ ክርስቶስ ለአምላክ ፈቃድ ኑሩ (1-6)

    • “የሁሉም ነገር መጨረሻ ቀርቧል” (7-11)

    • ክርስቲያን በመሆናችን የሚደርስብንን መከራ መቀበል (12-19)

  • 5

    • “የአምላክን መንጋ እንደ እረኞች ሆናችሁ ተንከባከቡ” (1-4)

    • ትሑት ሁኑ፤ ንቁ ሆናችሁ ኑሩ! (5-11)

      • ‘የሚያስጨንቃችሁን ነገር ሁሉ በእሱ ላይ ጣሉ’ (7)

      • ዲያብሎስ እንደሚያገሳ አንበሳ ነው (8)

    • የመደምደሚያ ቃላት (12-14)