ልዩ ዘመቻ

መጽሐፍ ቅዱስን መማርህ ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?

አሳታፊ በሆነው የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፕሮግራማችን አማካኝነት መጽሐፍ ቅዱስን በነፃ መማርህ መልሱን ለማግኘት ይረዳሃል።

 

ለተጨማሪ መረጃ

መጽሐፍ ቅዱስን ኢንተርኔት ላይ ተመልከት

ትክክለኛና ለመረዳት ቀላል የሆነውን የአዲስ ዓለም ትርጉም አንዳንድ ገጽታዎች እንድትመለከት እንጋብዝሃለን።

መጽሐፍ ቅዱስን ኢንተርኔት ላይ ተመልከት

ትክክለኛና ለመረዳት ቀላል የሆነውን የአዲስ ዓለም ትርጉም አንዳንድ ገጽታዎች እንድትመለከት እንጋብዝሃለን።

አዲስ የወጡ ቪዲዮዎችን፣ ሙዚቃዎችን፣ ርዕሶችንና ዜናዎችን ተመልከት።

አዲስ ነገር ለማየት

የመጽሐፍ ቅዱስ ኮርሳችንን ለምን አትሞክረውም?

አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮርስ ከአስተማሪ ጋር።

አንድ የይሖዋ ምሥክር መጥቶ እንዲያነጋግርህ ጠይቅ

ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር ስለምትፈልገው የመጽሐፍ ቅዱስ ርዕሰ ጉዳይ መወያየት ወይም መጽሐፍ ቅዱስን በነፃ ከምናስተምርበት ዝግጅት መጠቀም ትችላለህ።

በስብሰባዎቻችን ላይ እንድትገኝ ጋብዘንሃል

ስለ ስብሰባዎቻችን ማወቅ ትፈልጋለህ? ለአንተ ቅርብ የሆነው የመሰብሰቢያ ቦታ የት እንደሆነ እዚህ ገጽ ላይ መፈለግ ትችላለህ።

አምላክ ትርጉም ያለው ሕይወት እንድመራ ረድቶኛል

ሁዋን ፓብሎ፣ የተሻለ ሕይወት ለማግኘት ሲል በዘጠኝ ዓመቱ ከቤተሰቡ ተለይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ። ሆኖም የተመኘውን ነገር ያገኘው ፈጽሞ ባልጠበቀው ቦታ ነው።

 

ይህን ቪዲዮ ተመልከት

የይሖዋ ምሥክሮች እነማን ናቸው?

እኛ የይሖዋ ምሥክሮች የተለያየ ዘርና ቋንቋ ያለን ቢሆንም ተመሳሳይ ግብ ያለን መሆኑ አንድ ያደርገናል። ከምንም ነገር በላይ ፍላጎታችን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ለተገለጸውና ሁሉንም ነገር ለፈጠረው አምላክ ይኸውም ለይሖዋ ክብር ማምጣት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስን ምሳሌ ለመከተል የተቻለንን ያህል ጥረት የምናደርግ ሲሆን ክርስቲያኖች ተብለን በመጠራታችንም ኩራት ይሰማናል። ሁላችንም ጊዜ በመመደብ ሰዎች ስለ መጽሐፍ ቅዱስና ስለ አምላክ መንግሥት እንዲማሩ ለመርዳት ጥረት እናደርጋለን። ስለ ይሖዋ አምላክና ስለ መንግሥቱ ለሌሎች ስለምንመሠክር ወይም ስለምንናገር የይሖዋ ምሥክሮች ተብለን እንጠራለን።

ድረ ገጻችንን ጎብኝ። መጽሐፍ ቅዱስን ኢንተርኔት ላይ እንዳለህ አንብብ። ስለ እኛም ሆነ ስለምናምንባቸው ነገሮች የበለጠ እንድታውቅ እንጋብዝሃለን።

 

ሁለት የይሖዋ ምሥክሮች በሩዝ ማሳ ላይ ላለ አንድ ሰው ሲሰብኩ።