ክፍል 1
ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ በፊት
“እሱም ታላቅ ይሆናል።”—ሉቃስ 1:32
በዚህ ክፍል ውስጥ
ምዕራፍ 7
ኮከብ ቆጣሪዎች ወደ ኢየሱስ መጡ
በምሥራቅ ያዩት ኮከብ መጀመሪያ ኢየሱስ ወዳለበት ቦታ ሳይሆን ነፍሰ ገዳይ የሆነው ንጉሥ ሄሮድስ ወዳለበት ቦታ የመራቸው ለምንድን ነው?
ምዕራፍ 10
የኢየሱስ ቤተሰብ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ
ዮሴፍና ማርያም ኢየሱስን ማግኘት ባለመቻላቸው በጣም ተጨንቀዋል፤ ኢየሱስ ደግሞ የት እንደሚሆን ወዲያው ባለማወቃቸው ተገረመ።