በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ሣጥን 8ለ

ስለ መሲሑ የተነገሩ ሦስት ትንቢቶች

ስለ መሲሑ የተነገሩ ሦስት ትንቢቶች

1. “ሕጋዊ መብት ያለው” (ሕዝቅኤል 21:25-27)

የተወሰኑት የአሕዛብ ዘመናት (607 ዓ.ዓ.–1914 ዓ.ም.)

  1. 607 ዓ.ዓ.​—ሴዴቅያስ ከዙፋኑ እንዲወርድ ተደረገ

  2. 1914 ዓ.ም.​—መሲሐዊውን መንግሥት ለመቀበል “ሕጋዊ መብት ያለው” ኢየሱስ ንግሥናውን በመቀበል እረኛና ገዢ ሆነ

ወደ ምዕራፍ 8 ከአንቀጽ 12-15 ተመለስ

2. “አገልጋዬ . . . ይመግባቸዋል። . . . እረኛቸውም ይሆናል” (ሕዝቅኤል 34:22-24)

የመጨረሻዎቹ ቀናት (1914 ዓ.ም.–ከአርማጌዶን በኋላ)

  1. 1914 ዓ.ም.​—መሲሐዊውን መንግሥት ለመቀበል “ሕጋዊ መብት ያለው” ኢየሱስ ንግሥናውን በመቀበል እረኛና ገዢ ሆነ

  2. 1919 ዓ.ም.​—ታማኝና ልባም ባሪያ የአምላክን በጎች እንዲጠብቅ ተሾመ

    ታማኝ ቅቡዓን በመሲሐዊው ንጉሥ ሥር አንድ ሆኑ፤ ቆየት ብሎ ደግሞ እጅግ ብዙ ሕዝብ ከእነሱ ጋር አንድ ሆኑ

  3. ከአርማጌዶን በኋላ​—የንጉሡ አገዛዝ ዘላለማዊ በረከቶች ያስገኛል

ወደ ምዕራፍ 8 ከአንቀጽ 18-22 ተመለስ

3. “በሁሉም ላይ አንድ ንጉሥ” ለዘላለም ይገዛል (ሕዝቅኤል 37:22, 24-28)

የመጨረሻዎቹ ቀናት (1914 ዓ.ም.–ከአርማጌዶን በኋላ)

  1. 1914 ዓ.ም.​—መሲሐዊውን መንግሥት ለመቀበል “ሕጋዊ መብት ያለው” ኢየሱስ ንግሥናውን በመቀበል እረኛና ገዢ ሆነ

  2. 1919 ዓ.ም.​—ታማኝና ልባም ባሪያ የአምላክን በጎች እንዲጠብቅ ተሾመ

    ታማኝ ቅቡዓን በመሲሐዊው ንጉሥ ሥር አንድ ሆኑ፤ ቆየት ብሎ ደግሞ እጅግ ብዙ ሕዝብ ከእነሱ ጋር አንድ ሆኑ

  3. ከአርማጌዶን በኋላ​—የንጉሡ አገዛዝ ዘላለማዊ በረከቶች ያስገኛል