በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የአምላክ መንግሥት በ1914 መግዛት ጀምሯል

የአምላክ መንግሥት በ1914 መግዛት ጀምሯል

የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት፣ የአምላክ መንግሥት መግዛት የጀመረውና “መጨረሻዎቹ ቀናት” የጀመሩት በ1914 እንደሆነ ይጠቁማል። እንዲህ የምንልበትን ምክንያት ተመልከት።—2 ጢሞቴዎስ 3:1