ጉራ
በተጨማሪም ምሳሌ 21:24፤ ኤር 9:23, 24ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
መሳ 7:1-7—ይሖዋ፣ ድል የሚገኘው ከእሱ እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ስለፈለገ የመስፍኑ ጌድዮን ሠራዊት ወደ 300 ሰዎች እንዲቀንስ አድርጓል
2ነገ 18:28-35—የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም፣ ቃል አቀባዩን በመላክ ይሖዋ ኢየሩሳሌምን ከአሦር እጅ ሊታደጋት እንደማይችል ጉራ ነዝቷል
በተጨማሪም ምሳሌ 21:24፤ ኤር 9:23, 24ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
መሳ 7:1-7—ይሖዋ፣ ድል የሚገኘው ከእሱ እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ስለፈለገ የመስፍኑ ጌድዮን ሠራዊት ወደ 300 ሰዎች እንዲቀንስ አድርጓል
2ነገ 18:28-35—የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም፣ ቃል አቀባዩን በመላክ ይሖዋ ኢየሩሳሌምን ከአሦር እጅ ሊታደጋት እንደማይችል ጉራ ነዝቷል