በይሖዋ መታመን
ምሳሌ 3:5, 21-26፤ ኢሳ 26:3, 4፤ ኤር 17:7, 8
በተጨማሪም መዝ 34:8፤ 40:4, 5፤ ምሳሌ 20:22፤ ኢሳ 30:15ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
1ዜና 5:18-20, 22—ከጠላት ጋር ውጊያ የገጠሙ አንዳንድ የእስራኤል ነገዶች በይሖዋ በመታመናቸው ድል ቀንቷቸዋል
2ዜና 14:9-13—ንጉሥ አሳ፣ ታላቅ ሠራዊት ሲመጣበት ወደ ይሖዋ ጸልዮአል፤ በአምላኩ ምን ያህል እንደሚታመንም አሳይቷል