በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ቤተሰብ

ቤተሰብ

የቤተሰብ መሥራች ይሖዋ ነው

ወላጆች

ወላጆች” የሚለውን ተመልከት

አባቶች

አባቶች” የሚለውን ተመልከት

እናቶች

እናቶች” የሚለውን ተመልከት

ባሎች፣ ሚስቶች

ትዳር” የሚለውን ተመልከት

ወንዶች እና ሴቶች ልጆች

በቤተሰብ ውስጥ ልጆች ምን ይጠበቅባቸዋል?

ዘሌ 19:3፤ ምሳሌ 1:8፤ 6:20፤ ኤፌ 6:1

በተጨማሪም ምሳሌ 4:1⁠ን ተመልከት

ልጆች ወላጆቻቸውን መታዘዝ ያለባቸው ለምንድን ነው?

ኤፌ 6:1-3፤ ቆላ 3:20

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • መዝ 78:1-8—እስራኤላውያን የቀድሞ አባቶቻቸውን ተግባር ለልጆቻቸው ይተርኩላቸው ነበር፤ ይህን የሚያደርጉት ልጆቻቸው በአምላክ እንዲታመኑና ታዛዦች እንዲሆኑ ነበር

    • ሉቃስ 2:51, 52—ፍጹም የሆነው ኢየሱስ በልጅነቱ ፍጹም ያልሆኑ ወላጆቹን ምንጊዜም ይታዘዛቸው ነበር

ልጆች ወላጆቻቸውን ማክበር ሊከብዳቸው የሚችለው ለምንድን ነው?

አምላክ ዓመፀኛ ልጆችን እንዴት ይመለከታቸዋል?

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘዳ 21:18-21—እልኸኛ፣ ዓመፀኛና ሰካራም የሆነ እንዲሁም የተሰጠውን እርማት ለመቀበል አሻፈረኝ የሚል ልጅ የሞት ቅጣት እንዲበየንበት የሙሴ ሕግ ይደነግጋል

    • 2ነገ 2:23, 24—የተወሰኑ ልጆች በነቢዩ ኤልሳዕ ላይ አፌዙበት፤ አምላክ ለሾመው ሰው እንዲህ ያለ ከፍተኛ ንቀት በማሳየታቸው ሁለት ድቦች ቦጫጨቋቸው

ወላጆች ልጅ የማሳደግ መብታቸውን እንዴት ሊመለከቱት ይገባል?

መዝ 127:3፤ 128:3

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘሌ 26:9—በእስራኤላውያን ዘመን፣ ልጅ መውለድ የይሖዋ በረከት እንደሆነ ተደርጎ ይቆጠር ነበር

    • ኢዮብ 42:12, 13—ኢዮብ በከባድ መከራ ውስጥ ንጹሕ አቋሙን በመጠበቁ ይሖዋ አሥር ተጨማሪ ልጆች በመስጠት እሱንና ሚስቱን ባርኳቸዋል

ይሖዋ፣ ወንድማማቾችና እህትማማቾች አንዳቸው ሌላውን እንዴት እንዲይዙ ይጠብቅባቸዋል?

መዝ 34:14፤ ምሳሌ 15:23፤ 19:11

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘፍ 27:41፤ 33:1-11—ያዕቆብ ለወንድሙ ለኤሳው አክብሮት በማሳየት እርቅ ለመፍጠር ጥረት አድርጓል፤ ኤሳውም ለዚህ ጥረቱ በጎ ምላሽ ሰጥቷል

ለአካለ መጠን የደረሱ ልጆች ለወላጆቻቸውና ለአያቶቻቸው ምን የማድረግ ኃላፊነት አለባቸው?

ምሳሌ 23:22፤ 1ጢሞ 5:4

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘፍ 11:31, 32—አብርሃም ዑርን ለቅቆ ሲወጣ አባቱን ታራን ይዞት ሄዷል፤ እስከሞተበት ጊዜ ድረስም ተንከባክቦታል

    • ማቴ 15:3-6—ኢየሱስ፣ ለአካለ መጠን የደረሱ ልጆች አስፈላጊ ሲሆን ለወላጆቻቸው ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው የሙሴን ሕግ ጠቅሶ ተናግሯል

አማቶች

አማቶች” የሚለውን ተመልከት

አያቶች

አያቶች” የሚለውን ተመልከት