ልግስና
በተጨማሪም ምሳሌ 19:17፤ ማቴ 10:8፤ ሉቃስ 6:38ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
1ዜና 22:6-16—ንጉሥ ዳዊት እንደተመኘው ቤተ መቅደሱን እንዲገነባ አልተፈቀደለትም፤ ያም ቢሆን ለግንባታው በልግስና መዋጮ አድርጓል
1ነገ 17:8-16—የሰራፕታዋ መበለት፣ እሷና ልጇ የቀራቸውን የአንድ ጊዜ ምግብ ለነቢዩ ኤልያስ ሰጥታዋለች
በተጨማሪም ምሳሌ 19:17፤ ማቴ 10:8፤ ሉቃስ 6:38ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
1ዜና 22:6-16—ንጉሥ ዳዊት እንደተመኘው ቤተ መቅደሱን እንዲገነባ አልተፈቀደለትም፤ ያም ቢሆን ለግንባታው በልግስና መዋጮ አድርጓል
1ነገ 17:8-16—የሰራፕታዋ መበለት፣ እሷና ልጇ የቀራቸውን የአንድ ጊዜ ምግብ ለነቢዩ ኤልያስ ሰጥታዋለች