በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ደስታ

ደስታ

ይሖዋ ደስተኛ አምላክ እንደሆነ የሚያሳየው ምንድን ነው?

ለደስታ ምክንያት የሚሆኑን ምን ነገሮች አሉ?

መዝ 100:2፤ መክ 8:15፤ ኢሳ 65:14, 18፤ ፊልጵ 4:1, 4

በተጨማሪም መዝ 64:10፤ ኢሳ 61:10ማቴ 5:11, 12⁠ን ተመልከት

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • መዝ 16:7-9, 11—መዝሙራዊው ዳዊት ከይሖዋ ጋር ያለው የቅርብ ዝምድና የደስታ ምንጭ ሆኖለታል

    • ዕብ 12:1-3—ሐዋርያው ጳውሎስ እኛም እንደ ኢየሱስ በአስቸጋሪ ጊዜም እንኳ በተስፋችን መደሰት እንደምንችል ተናግሯል