ደግነት
የይሖዋን ደግነት የሚያሳዩ ምን ማስረጃዎች አሉ?
ሮም 3:23, 24፤ ቲቶ 3:3-6፤ ዕብ 2:9፤ 1ጴጥ 5:5
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
ዮናስ 3:10፤ 4:11—ይሖዋ ንስሐ የገቡትን የነነዌ ሰዎች በደግነት ይቅር ብሏቸዋል፤ ለእንስሶቻቸው ሳይቀር አሳቢነት አሳይቷል
ሉቃስ 6:32-36—ኢየሱስ፣ ይሖዋ ለማያመሰግኑና ለክፉዎች እንኳ ሳይቀር ደግነት እንደሚያሳይ በመግለጽ ደጎች እንድንሆን አበረታቶናል
ደግነት ማሳየት የምንችልባቸው አንዳንድ መንገዶች የትኞቹ ናቸው?
ምሳሌ 19:17፤ 22:9፤ ሉቃስ 6:35፤ ኤፌ 4:32
በተጨማሪም ምሳሌ 11:17፤ 31:10, 26፤ ዕብ 13:16ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
ማር 14:3-9፤ ዮሐ 12:3—ኢየሱስ የአልዓዛርን እህት ማርያምን ለልግስናዋና ለደግነቷ አመስግኗታል
2ጢሞ 1:16-18—ኦኔሲፎሮስ፣ ሐዋርያው ጳውሎስ በታሰረበት ወቅት መንፈሱን አድሶለታል