ፖርኖግራፊ
ኢዮብ 31:1፤ መዝ 101:2, 3፤ ማቴ 5:27-30፤ ቆላ 3:5
በተጨማሪም 1ቆሮ 6:18፤ ኤፌ 4:17-19ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
ዘፍ 6:1, 2፤ ይሁዳ 6—አንዳንድ መላእክት በፍትወት ስሜት ሴቶችን ተመለከቱ፤ ይህም ከይሖዋ ጋር ያላቸውን ግንኙነት አበላሽቶባቸዋል
2ሳሙ 11:2-4—ንጉሥ ዳዊት የሌላ ሰው ሚስት ስትታጠብ ተመለከተ፤ ይህም ወደ ምንዝር እና ነፍስ ግድያ መርቶታል