ምክንያታዊነት
ክርስቲያኖች ምክንያታዊ መሆን ያለባቸው ለምንድን ነው?
በተጨማሪም 1ጢሞ 3:2, 3ን ተመልከት
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
ዘፍ 18:23-33—ይሖዋ በሰዶምና በገሞራ ላይ የሚያመጣውን ጥፋት በተመለከተ አብርሃም ያቀረበለትን ጥያቄዎች በሙሉ በትዕግሥት አዳምጦታል
ዘፍ 19:16-22, 30—ይሖዋ ሎጥን በምክንያታዊነት ይዞታል፤ ወደ ተራራማው አካባቢ ከመሸሽ ይልቅ ወደ ዞአር ለመሄድ ያቀረበውን ጥያቄ ተቀብሎታል
ማቴ 15:21-28—ኢየሱስ፣ አስደናቂ እምነት ያሳየችው ፊንቄያዊት ሴት የጠየቀችውን ነገር በማድረግ ምክንያታዊነት አሳይቷል