ውይይት መጀመር
ምዕራፍ 1
ስለ ሰዎች ማሰብ
መሠረታዊ ሥርዓት፦ “ፍቅር . . . የራሱን ፍላጎት አያስቀድምም።”—1 ቆሮ. 13:4, 5
ኢየሱስ ምን አድርጓል?
1. ቪዲዮውን ተመልከት፤ ወይም ዮሐንስ 4:6-9ን አንብብ። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች አስብባቸው፦
ከኢየሱስ ምን እንማራለን?
2. የምናነጋግረውን ሰው ትኩረት የሚስብ ነገር ማንሳታችን፣ ጥሩ ውይይት ለማድረግ መንገድ ይከፍታል።
ኢየሱስን ምሰል
3. እንደሁኔታው ሁን። የግድ እኔ በተዘጋጀሁበት ርዕሰ ጉዳይ ካልተወያየሁ አትበል። በወቅቱ ሰዎች የሚያሳስባቸውን ጉዳይ አንስተህ ውይይት ጀምር። ራስህን እንዲህ እያልክ ጠይቅ፦
4. ጥሩ አድርገህ ታዘብ። ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦
5. አዳምጥ።