ቅዳሜ
“የማዳኑን ምሥራች በየቀኑ አውጁ”—መዝሙር 96:2
ጠዋት
-
3:20 የሙዚቃ ቪዲዮ
-
3:30 መዝሙር ቁ. 53 እና ጸሎት
-
3:40 “የአምላክን መንግሥት ምሥራች ማወጅ አለብኝ” (ሉቃስ 4:43)
-
3:50 መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድራማ፦
የኢየሱስ ወንጌል፦ ክፍል 1
እውነተኛው የዓለም ብርሃን—ሁለተኛው ክፍል (ማቴዎስ 2:1-23፤ ሉቃስ 2:1-38, 41-52፤ ዮሐንስ 1:9)
-
4:25 መዝሙር ቁ. 69 እና ማስታወቂያዎች
-
4:35 ሲምፖዚየም፦ ፍጻሜያቸውን ያገኙ ስለ መሲሑ የተነገሩ ትንቢቶች
-
• መልእክተኛ አስቀድሞት ይመጣል (ሚልክያስ 3:1፤ 4:5፤ ማቴዎስ 11:10-14)
-
• ከድንግል ይወለዳል (ኢሳይያስ 7:14፤ ማቴዎስ 1:18, 22, 23)
-
• በልጅነቱ ጥበቃ ይደረግለታል (ሆሴዕ 11:1፤ ማቴዎስ 2:13-15)
-
• የናዝሬት ሰው ይባላል (ኢሳይያስ 11:1, 2፤ ማቴዎስ 2:23)
-
• በተወሰነለት ጊዜ ላይ መጥቷል (ዳንኤል 9:25፤ ሉቃስ 3:1, 2, 21, 22)
-
-
5:40 የጥምቀት ንግግር፦ ‘ለምሥራቹ መገዛታችሁን’ ቀጥሉ (2 ቆሮንቶስ 9:13፤ 1 ጢሞቴዎስ 4:12-16፤ ዕብራውያን 13:17)
-
6:10 መዝሙር ቁ. 24 እና የምሳ እረፍት
ከሰዓት በኋላ
-
7:35 የሙዚቃ ቪዲዮ
-
7:45 መዝሙር ቁ. 83
-
7:50 ሲምፖዚየም፦ መጥፎ ዜናን በምሥራቹ ድል ማድረግ
-
• ጎጂ ሐሜት (ኢሳይያስ 52:7)
-
• የሕሊና ወቀሳ (1 ዮሐንስ 1:7, 9)
-
• ወቅታዊ ክስተቶች (ማቴዎስ 24:14)
-
• ተስፋ መቁረጥ (ማቴዎስ 11:28-30)
-
-
8:35 ሲምፖዚየም፦ ‘ምሥራቹን ለማወጅ ጉጉት ይኑራችሁ’
-
• ለሐዋርያት ብቻ የተሰጠ ሥራ አይደለም (ሮም 1:15፤ 1 ተሰሎንቄ 1:8)
-
• የአምልኳችን ክፍል ነው (ሮም 1:9)
-
• ትክክለኛውን መሣሪያ በመታጠቅ ዝግጁ ሁኑ (ኤፌሶን 6:15)
-
-
9:15 ቪዲዮ፦ “ምሥራቹ በመላው ዓለም እየተስፋፋና ፍሬ እያፈራ” ያለው እንዴት ነው? (ቆላስይስ 1:6)
-
9:40 መዝሙር ቁ. 35 እና ማስታወቂያዎች
-
9:50 ሲምፖዚየም፦ ምሥራቹን መስበካችሁን ቀጥሉ
-
• ባላችሁበት በየትኛውም ቦታ (2 ጢሞቴዎስ 4:5)
-
• አምላክ በመራችሁ በየትኛውም ቦታ (የሐዋርያት ሥራ 16:6-10)
-
-
10:15 ‘ለምሥራቹ ስትሉ’ ምን ታደርጋላችሁ? (1 ቆሮንቶስ 9:23፤ ኢሳይያስ 6:8)
-
10:50 መዝሙር ቁ. 21 እና የመደምደሚያ ጸሎት