በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2002 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2002 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2002 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ሄንሪ ስምንተኛ እና መጽሐፍ ቅዱስ፣ 1/1

መጽሐፍ ቅዱስ በዘመናዊ ግሪክኛ፣ 11/15

ሴፕቱጀንት፣ 9/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

የኢየሱስ መወለድ፣ 12/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ለፈተናዎች ሊኖረን የሚገባው አመለካከት፣ 9/1

ልጆችን በውጭ አገር ማሳደግ፣ 10/15

ሕይወታችንን ትርጉም ባለው መንገድ መጠቀም፣ 11/15

መሰብሰባችሁን አትተዉ፣ 11/15

‘ማዳን የይሖዋ ነው’ (ብሔራዊ ስሜት የሚገለጽባቸው ሥነ ሥርዓቶች)፣ 9/15

ምሥጢርን መግለጥ፣ 6/15

ምስጋና፣ 11/1

“ራስህን አሠልጥን፣” 10/1

ሽማግሌዎች​—⁠ሌሎችን አሠልጥኑ፣ 1/1

ቃሉን መስበክ እረፍት ያስገኛል፣ 1/15

ቅንዓት፣ 10/15

በቤተሰብ ውስጥ ፍቅርን ማሳየት፣ 12/15

‘በነፃ ይቅር ተባባሉ፣’ 9/1

በይሖዋ መንገድ መመላለስ፣ 7/1

ታማኝነትን መጠበቅ፣ 8/15

ንጽሕና፣ 2/1

አምላክ አሕዛብን ሁሉ ይቀበላል፣ 4/1

እጃችሁን አጽኑ፣ 12/1

ከነፋስ እንደ መሸሸጊያ፣ 2/15

ከዚህ ቀደም በይሖዋ ድርጅት ውስጥ ትመላለስ ነበርን? 2/15

የሌላውን ችግር እንደ ራስ መመልከት፣ 4/15

የማመዛዘን ችሎታ፣ 8/15

የማስተማር ችሎታህ ውጤታማ ነውን? 7/1

የብቸኝነት ስሜት፣ 3/15

‘የአምላክን መንጋ ጠብቁ፣’ 11/15

ይሖዋ ከልብ የምናደርገውን ጥረት ይባርካል፣ 8/1

ይቅርታ መጠየቅ፣ 11/1

ጽኑ አቋም ቅኖችን ይመራቸዋል (ምሳሌ ምዕ. 11)፣ 5/15

ጽድቅን በመዝራት ፍቅራዊ ደግነትን ማጨድ (ምሳሌ ምዕ. 11)፣ 7/15

ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች

ሁሉም እውነተኛ ክርስቲያኖች ወንጌላውያን ናቸው፣ 1/1

ለመለኮታዊ ሥልጣን በታማኝነት ተገዙ፣ 8/1

ለመልካም ሥራ የተዘጋጀ ንጹሕ ሕዝብ፣ 6/1

መለኮታዊ ሕጎች የተሰጡን ለጥቅማችን ነው፣ 4/15

መለኮታዊ ብርሃን ጨለማን ገፍፎ ይጥላል! 3/1

መለኮታዊ ብቃቶችን ማሟላት ይሖዋን ከፍ ከፍ ያደርጋል፣ 5/1

መጠመቅ ለምን አስፈለገ? 4/1

መጨረሻው እየቀረበ በሄደ መጠን ታዛዥነትን አዳብሩ፣ 10/1

ምሥራቹ የሚያስገኛቸው በረከቶች፣ 1/1

“ምሳሌ ትቼላችኋለሁ፣” 8/15

ምንጊዜም ጥሩነት አሳዩ፣ 1/15

“በአሕዛብ መካከል ኑሮአችሁ መልካም ይሁን፣” 11/1

በእውነት ይመላለሳሉ፣ 7/15

በይሖዋ ጽድቅ ደስ ይበላችሁ፣ 6/1

በጽኑ ልብ ይሖዋን ማገልገላችሁን ቀጥሉ፣ 4/1

በጽናት ላይ ለአምላክ የማደርን ባሕርይ ጨምሩ፣ 7/15

በፍጻሜው ዘመን ያሉ ገለልተኛ ክርስቲያኖች፣ 11/1

ታላቁን አስተማሪ ምሰሉ፣ 9/1

ታዛዥ ሰዎች የይሖዋን በረከትና ጥበቃ ያገኛሉ፣ 10/1

አምላካዊ በሆኑ መሠረታዊ ሥርዓቶች የምትመሩ ሁኑ፣ 4/15

አምላክ ከሚወድዳቸው ሰዎች መካከል አንዱ ነህን? 2/1

አንድ ሆናችሁ ማገልገላችሁን ቀጥሉ፣ 11/15

እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ ፍቅራዊ ደግነት አሳዩ፣ 5/15

“እንደዚህ ሰው ማንም እንዲሁ ከቶ አልተናገረም፣” 9/1

እውነት ለአንተ ምን ያህል ውድ ነው? 3/1

‘ከወትሮው የበለጠ ትኩረት ስጡ፣’ 9/15

ከይሖዋ ቀን በሕይወት የሚተርፈው ማን ነው? 5/1

ከይሖዋ ፍቅራዊ ደግነት መጠቀም፣ 5/15

ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባርን መማርና ማስተማር፣ 6/15

ክርስቲያኖች አምላክን በመንፈስና በእውነት ያመልካሉ፣ 7/15

ክርስቲያኖች እርስ በርስ መደጋገፍ አለባቸው፣ 11/15

ክርስቶስ ጉባኤውን ይመራል፣ 3/15

‘ወደ እናንተ ይቀርባል፣’ 12/15

“ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ፣” 12/15

‘ዕለት ዕለት ይከተለኝ፣’ 8/15

የሥጋ መውጊያቸውን ተቋቁመው ኖረዋል፣ 2/15

‘የሥጋ መውጊያን’ መቋቋም፣ 2/15

የተማራችሁትን በሥራ ላይ ማዋላችሁን ቀጥሉ፣ 9/15

የነገሥታትን ምሳሌ ተከተል፣ 6/15

‘የአምላክ ታላቅ ሥራ’ ለተግባር ያነሳሳል፣ 8/1

የአምላክን ቃል ለማስተማር በሚገባ የታጠቁ፣ 2/15

የአምላክን ቃል የማጥናት ልማድ ይኑርህ፣ 12/1

‘የእውነትን መንፈስ’ ተቀብላችኋልን? 2/1

የክርስቶስ አመራር ለአንተ እውን ነውን? 3/15

የይሖዋ ክብር በሕዝቡ ላይ አበራ፣ 7/1

“ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም፣” 9/1

ይሖዋ ሕዝቡን በብርሃን ያስጌጣል፣ 7/1

ይሖዋ ስለ እናንተ ያስባል፣ 10/15

ይሖዋ​—⁠ከሁሉ የላቀው የጥሩነት ምሳሌ፣ 1/15

ይሖዋ የክህደትን ጎዳና ይጠላል፣ 5/1

‘ዲያብሎስን ተቃወሙ፣’ 10/15

ጥሩ የማስተማር ችሎታ እንዲኖረን የሚረዳ የግል ጥናት፣ 12/1

የሕይወት ታሪኮች

ለአምላክ የማደር ባሕርይ በመኮትኮቴ ተክሼአለሁ (ዊሊያም አይሂኖሪያ)፣ 6/1

በልጆቻችን ልብ ውስጥ የይሖዋን ፍቅር መትከል (ቨርነር ማትሰን)፣ 5/1

በሚስዮናዊነት የተመደብንበትን ቦታ የትውልድ አገራችን አድርገነዋል (ዲክ ዋልድሮን)፣ 12/1

በተመደብንበት ቦታ በጽናት አገልግለናል (ሄርማን ብሩደ)፣ 11/1

በጦርነቱ ማግስት ለተገኘው እድገት አስተዋጽኦ የማድረግ መብት ማግኘት (ፊሊፕ ኤስ ሆፍማን)፣ 10/1

አረጀሁ፣ ዕድሜም ጠገብኩ (ሙርኤል ስሚዝ)፣ 8/1

“አንዳች የምለውጠው ነገር አይኖርም!” (ግላዲስ አለን)፣ 9/1

ዓለም አቀፉ የወንድማማች ማኅበር ብርታት ሆኖኛል (ቶምሰን ካንጋሌ)፣ 7/1

የራስን ጥቅም መሥዋዕት የማድረግ መንፈስ በመያዝ ማገልገል (ዶን ሬንዴል)፣ 3/1

ይሖዋ “ከወትሮው የበለጠ ኃይል” ሰጥቶኛል (ሄለን ማርክስ)፣ 1/1

ይሖዋ ጽናትንና መንፈሰ ጠንካራነትን አስተምሮናል (አርስቶተሊስ አፖስቶሊዲስ)፣ 2/1

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች

2/1፣ 4/1፣ 6/1፣ 8/1፣ 10/1፣ 11/1

የተለያዩ ርዕሶች

ሃይማኖታዊ ምስሎች፣ 7/1

ሃይማኖት የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት የሚኖርበት እንዴት ነው? 12/1

ለማይታወቅ አምላክ የተሠራ መሠዊያ፣ 7/15

መተማመኛ አድርገህ የምትመለከተው ምንን ነው? 4/15

ሙሉ በሙሉ የጠፋ ዓለም (የጥፋት ውኃ)፣ 3/1

‘ምግባረ መልካም ሴት’ (ሩት)፣ 6/15

ሞት፣ 6/1

ሬሳ ማድረቅ፣ 3/15

“ሰብዓ ሰገል፣” 12/15

ሰዎች ሁሉ እኩል የሚሆኑበት ጊዜ ይመጣ ይሆን? 1/1

ሰይጣን አፈ ታሪክ ነው ወይስ በእውን ያለ ክፉ ፍጡር? 10/15

ሲኦል፣ 7/15

ሳፋንና ቤተሰቡ፣ 12/15

ስለ ሞት የሚነገሩ አፈ ታሪኮች፣ 6/1

“ቅዱሳን፣” 9/15

በተራራ ላይ ያለች ከተማ፣ 2/1

በችግር ጊዜ መጽናኛ ማግኘት፣ 10/1

ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት በባይዛንቲየም፣ 2/15

ብቃት ያለው አመራር፣ 3/15

ተርቱሊያን፣ 5/15

ተጠያቂው ማን ነው?​—⁠አንተ ወይስ ጂንህ፣ 6/1

ታማኝ መሆን ያለብን ለማን ነው? 8/15

ቸልተኛ መሆን ይኖርብሃልን? 10/1

ኒቆዲሞስ፣ 2/1

አጉል እምነት፣ 8/1

ኢያሱ፣ 12/1

እምነትና ማመራመር የሚነጣጠሉ ናቸውን? 4/1

እንዳትታለሉ ተጠንቀቁ፣ 7/1

እውን በሆነው አምላክ በይሖዋ ታመን፣ 1/15

ከሮማ ታሪክ የሚገኝ ትምህርት (የግላዲያተር ውድድሮች)፣ 6/15

ከሽመላ የሚገኝ ትምህርት፣ 8/1

ከአምላካዊ መሠረታዊ ሥርዓቶች ጥቅም ማግኘት ትችላለህ፣ 2/15

ከግብፅ ሃብት የሚልቅ ነገር (ሙሴ)፣ 6/15

ዎልደንሳውያን፣ 3/15

“የሚያነባው” ዛፍና “እንባው፣” 1/15

የሰው ልጅ ችግሮች፣ 6/15

የተለያየ አመለካከት ያዳበሩ ወንድማማቾች (ቃየን እና አቤል)፣ 1/15

የአምልኮ ቦታዎች ያስፈልጉናልን? 11/15

የአካል ጉዳተኝነት ይወገዳል፣ 5/1

የክሎቪስ ጥምቀት፣ 3/1

“ይሄ ያሳምምህ ይሆናል፣” 3/1

ዮጋ፣ 8/1

ጎረቤቶች፣ 9/1

የአንባብያን ጥያቄዎች

ለአምላክ የተሳልነውን ስእለት የግድ መፈጸም ይኖርብናልን? 11/15

ሰይጣን የሚያስታቸው ሰዎች ቁጥር በጣም ብዙ ነውን? (ራእይ 20:8) 12/1

በሃይማኖት በተከፋፈለ ቤተሰብ ውስጥ ልጆችን ማሰልጠን፣ 8/15

በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚፈጸም የቀብር ወይም የሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ መገኘት ተገቢ ነውን? 5/15

በአነስተኛ ገንዘብ ቁማር መጫወት ስህተት ነውን? 11/1

“በኢየሱስ ስም” የሚለውን መግለጫ ሳይጠቀሙ መጸለይ፣ 4/15

አቤል የእንስሳት መሥዋዕት እንደሚያስፈልግ ያውቅ ነበርን? 8/1

አጥቢያ ኮከብ (ኢሳ 14:12)፣ 9/15

“እጅግ ብዙ ሰዎች” የሚያገለግሉበት አደባባይ (ራእይ 7:15)፣ 5/1

ከሌሎች ሃይማኖታዊ ድርጅቶች ሕንጻ ገዝቶ ወደ መንግሥት አዳራሽነት መለወጥ ተገቢ ነው? 10/15

ከባድ የአካል ጉዳት ወይም የጤና እክል ያለባቸው ሰዎች ውኃ ውስጥ በመጥለቅ መጠመቅ ያስፈልጋቸዋል? 6/1

ክርስቲያን ሴቶች ራሳቸውን መሸፈን ያለባቸው መቼ ነው? 7/15

ዘመዳሞች በሆኑ ሰዎች መካከል የሚፈጸም ጋብቻ፣ 2/1

የራሱን ሕይወት ላጠፋ ሰው የቀብር ንግግር ማድረግ ይቻላል? 6/15

የእሴይ ልጆች ስንት ነበሩ? (1 ሳ⁠ሙ 16:10, 11፤ 1 ዜና 2:13-15) )፣ 9/15

የይሖዋ ፍትሕ በምሕረቱ ይለዝባልን? 3/1

“ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም” የሚለው ሐረግ ትርጉም (ዕብ 12:4)፣ 2/15

ድንግል ማሪያም ፍጹም አለመሆንዋ በኢየሱስ መጸነስ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ነበረውን? 3/15

የይሖዋ ምሥክሮች

ለሁሉም ሰው ክፍት የሆኑ የመንግሥት አዳራሾች፣ 11/1

‘ለሰው ሁሉ መልካም እናድርግ፣’ 7/15

ለአንድ የመንግሥት አዳራሽ የተሰጠ ሜዳልያ (ፊንላንድ)፣ 10/1

ልጅ አባቱን የረዳበት መንገድ፣ 5/1

መልካም ምግባርን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶች (ሞዛምቢክ)፣ 11/15

መልካም ሥራዎች አምላክን ያስከብራሉ (ኢጣሊያ)፣ 1/15

መንፈስን እንደሚያድስ ጠል የሆኑ ወጣቶች፣ 9/15

ማንበብ መማር (ሰሎሞን ደሴቶች)፣ 8/15

ስብሰባዎች፣ 3/15

በ2003 ብሔራት አቀፍ ስብሰባዎች ይካሄዳሉ፣ 7/1

በካፒቴኑ ማዕድ ዙሪያ (ሮበርት ጂ ስሚዝ)፣ 12/1

ንጹሕ ሕሊና ለማግኘት የሚከፈለው ዋጋ፣ 2/15

እንደ አቅማቸው ጠቢባን ናቸው (ትናንሽ ልጆች ያደረጉት መዋጮ)፣ 2/1

እውነትን የሚወዱ ወጣቶች፣ 10/1

ዘመናዊ ሰማዕታት (ስዊድን)፣ 2/1

የ2001 ዓመታዊ ስብሰባ፣ 4/1

የራስልን ጽሑፎች ያደነቁ ፓስተሮች፣ 4/15

የባልካን አገሮች (የአዲሲቱ ዓለም ትርጉም)፣ 10/15

የተገኘው ጭማሪ የግንባታ ሥራ እንዲከናወን አስገድዷል (የመንግሥት አዳራሾች)፣ 5/15

“የአምላክ ቃል አስተማሪዎች” የአውራጃ ስብሰባ፣ 1/15

የእውነተኛው አምልኮ ደጋፊዎች (መዋጮዎች)፣ 11/1

የጊልያድ ምረቃዎች፣ 6/15፣ 12/15

የፊሊፒንስ ተራሮች፣ 4/15

“ገንዘባችሁን የምመልሰው ለምን እንደሆነ ታውቃላችሁ?” 8/15

‘ፍቅራችን ይበልጥ ጠነከረ’ (በጃፓን የደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ)፣ 3/1

ይሖዋ

ቴትራግራማተን በሴፕቱጀንት ትርጉም ውስጥ፣ 6/1

አምላክ ማን ነው? 5/15

እውን በሆነው አምላክ በይሖዋ ታመን፣ 1/15