የ2004 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
የ2004 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት
መጽሐፍ ቅዱስ
“ለወንጌል ሲል ብዙ የተንከራተተ” ደፋር ሰው (ጆርጅ ቦሮው)፣ 8/15
“በጣም ግሩም” የትርጉም ሥራ (የአዲሲቱ ዓለም ትርጉም)፣ 12/1
የቼስተር ቢቲን ውድ ቅርሶች መጎብኘት፣ 9/15
የኢያሱ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/1
የኮምፕሉቴንስ መጽሐፍ ቅዱስ፣ 4/15
የዘሌዋውያን መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 5/15
የዘዳግም መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15
የዘፀአት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15
የዘፍጥረት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች–ክፍል 1፣ 1/1
የዘፍጥረት መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች–ክፍል 2፣ 1/15
የዘኍልቍ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 8/1
ኢየሱስ ክርስቶስ
ትልቅ ትርጉም ያለው ልደት፣ 12/15
ተአምራት–እውነተኛ ታሪክ ወይስ ምናባዊ ፈጠራ? 7/15
ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
ለልጆቻችሁ ማውረስ የሚገባችሁ ምንድን ነው? 9/1
ለአምላክ ያለንን ፍቅር ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? 3/1
ልጆችን ማሰልጠን፣ 6/15
“መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል፣” 2/15
መንፈሳዊ ግቦች፣ 7/15
መከራ ለደረሰባቸው የሚሆን ማጽናኛ፣ 2/15
በዓለም ያሉ ሁኔታዎች አስተማማኝ አለመሆናቸው የሚያሳድርብህን ጭንቀት መቋቋም፣ 2/1
ተስፋ መቁረጥን እንዴት ማሸነፍ ይቻላል? 9/1
ትኩረታችሁ ያረፈው ሽልማቱ ላይ ነው? 4/1
ትክክል ወይም ስህተት የሆነውን መለየት የምትችለው እንዴት ነው? 12/1
“አስተዋይ ሰው ሥራውን በዕውቀት ያከናውናል” (ምሳሌ 13)፣ 7/15
አብርሃም እና ሣራ–እምነታቸውን መኮረጅ ትችላለህ! 5/15
አዎንታዊ አመለካከት አዳብሩ፣ 3/1
ወጣቶች ሆይ–ልባችሁን በመጠበቅ ረገድ ወላጆቻችሁ እንዲረዷችሁ ፍቀዱላቸው! 10/15
‘የቅኖች ድንኳን ይስፋፋል’ (ምሳሌ 14)፣ 11/15
የጌታ እራት፣ 3/15
ያለህበት ሁኔታ ሕይወትህን እንዲቆጣጠር አትፍቀድ፣ 6/1
ይሖዋን የምትጠባበቀው ምን ዓይነት ዝንባሌ ይዘህ ነው? 10/1
ገለልተኝነት ክርስቲያናዊ ፍቅር እንዳናሳይ ያግደናል? 5/1
ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች
‘ሂዱና ደቀ መዛሙርት አድርጉ፣’ 7/1
ለአምላክ ክብር የሚሰጡ የተባረኩ ናቸው፣ 6/1
‘ለእንግዳ ድምፅ’ ጆሯችሁን እንዳትሰጡ ተጠንቀቁ፣ 9/1
ልባችሁን በመጠበቅ በሥነ ምግባር ንጹሕ ሆናችሁ ኑሩ፣ 2/15
ልብን የሚመረምረውን ይሖዋን ፈልጉ፣ 11/15
ሕያው የሆነው አምላክ የሚሰጠውን መመሪያ ተከተል፣ 6/15
‘ምድሪቱን ተመላለስባት፣’ 10/15
ሰው ሁሉ የይሖዋን ክብር ያውጅ፣ 1/1
ሰውነታችን ቢዝልም መንፈሳችን አይደክምም፣ 8/15
ስደት ቢደርስባቸውም ደስተኞች ናቸው፣ 11/1
በሕይወታችሁ የሚያጋጥሟችሁን ለውጦች ለመቋቋም በአምላክ መንፈስ ታመኑ፣ 4/1
በስጦታ ላገኘኸው ሕይወት ትክክለኛ ግምት ይኑርህ፣ 6/15
“በአንድ አፍ” አምላክን አክብሩ፣ 9/1
በዛሬው ጊዜ ለአምላክ ክብር እየሰጡ ያሉት እነማን ናቸው? 10/1
‘በይሖዋ ሕግ’ ደስ ትሰኛለህ? 7/15
በገነት ተስፋ እንድታምን የሚያደርግ ምክንያት አለህ? 10/15
‘በጌታ ጠንክሩ፣’ 9/15
በጽኑ አቋምህ ቀጥል፣ 12/1
ታላቅ መሆንን በተመለከተ የክርስቶስ ዓይነት አመለካከት አዳብሩ፣ 8/1
‘ታማኙ ባሪያ’ ፈተናውን አለፈ! 3/1
ታማኝ እና ልባም የሆነ “ባሪያ፣” 3/1
አረጋውያን–በዓለም አቀፉ የወንድማማች ማኅበር ውስጥ ትልቅ ቦታ አላቸው፣ 5/15
አረጋውያንን መንከባከብ–ክርስቲያናዊ ኃላፊነት ነው፣ 5/15
አንዳችሁ ሌላውን አበርቱ፣ 5/1
“አገልግሎትህን በተሟላ ሁኔታ ፈጽም፣” 3/15
‘እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ፣’ 10/1
እንደ ኤርምያስ ደፋር ሁኑ፣ 5/1
እንዳትታለል ተጠንቀቅ፣ 2/15
እየተለወጠ ያለው ዓለም የሚያንጸባርቀው መንፈስ እንዳይጋባባችሁ ተጠንቀቁ፣ 4/1
ክፉዎች ከይሖዋ ፍርድ አያመልጡም፣ 11/15
ወጣቶች፣ ለወደፊቱ ጊዜ መሠረት እየጣላችሁ ነው? 5/1
የአልኮል መጠጥን በተመለከተ ሚዛናዊ አመለካከት ይኑርህ፣ 12/1
የአምላክ ሕዝቦች ደግነትን መውደድ ይኖርባቸዋል፣ 4/15
የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገር፣ 11/15
“የእግዚአብሔርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ፣” 9/15
“የወንጌል ሰባኪን ተግባር አከናውን፣” 3/15
‘የዚች ዓለም መልክ አላፊ ነው፣’ 2/1
‘የይሖዋ ሕግ’ የጸና ነው፣ 7/15
የይሖዋ ታላቅነት የማይመረመር ነው፣ 1/15
ያለ ምክንያት መጠላት፣ 8/15
‘ያዘዝኋችሁን ሁሉ እንዲጠብቁ አስተምሯቸው፣’ 7/1
ይሖዋ ለትሑታን ክብሩን ይገልጣል፣ 8/1
ይሖዋ ረዳታችን ነው፣ 12/15
ይሖዋ ‘በመከራ ጊዜ መጠጊያችን’ ነው፣ 8/15
ይሖዋ ዕለታዊ ፍላጎታችንን ያሟላልናል (የናሙና ጸሎት)፣ 2/1
ይሖዋ የሚሰጥህን እርዳታ ትቀበላለህ? 12/15
ይሖዋ ፍቅራዊ ደግነቱ ብዙ ነው፣ 1/15
ደስተኛ የይሖዋ አገልጋዮች፣ 11/1
‘ድምፃቸው በምድር ሁሉ ላይ ወጣ፣’ 1/1
‘ጌታ ሆይ እንጸልይ ዘንድ አስተምረን’ (የናሙና ጸሎት)፣ 2/1
ጥላቻ በነገሠበት ዓለም ደግነት ለማሳየት መጣር፣ 4/15
ፍጥረት የአምላክን ክብር ያውጃል! 6/1
የሕይወት ታሪኮች
በይሖዋ ፍቅራዊ እንክብካቤ መታመን (አና ዴንትስ ተርፐን)፣ 12/1
ባለኝ ረክቼ መኖሬ እንድጸና አስችሎኛል (ኢኪቹኩ ኦስዌኬ)፣ 3/1
ትናንሽ ነገሮችን መሥዋዕት ማድረጋችን የተትረፈረፈ በረከት አስገኝቶልናል (ጆርጅ እና አን አልጀን)፣ 4/1
አሳዛኝ ሁኔታዎች ቢያጋጥሙኝም የሚያረካ ሕይወት አሳልፌያለሁ (ኦድሪ ሃይድ)፣ 7/1
ከይሖዋ በምናገኘው ብርታት ታምነናል (ኤርዛቤት ሃፍነር)፣ 8/1
ከጨለማ እስር ቤት ወደ ስዊስ ተራሮች (ሎታር ቫልተር)፣ 6/1
ዓይነ ሥውር ሳለሁ ማየት ቻልኩ! (ኤጎን ሃውሰር)፣ 5/1
ዕድሜ ልክ የዘለቀ ሥልጠና (ሃረልድ ግሉየስ)፣ 10/1
የሚስዮናዊነት መንፈስ በመያዛችን በጣም ተባርከናል (ቶም ኩክ)፣ 1/1
የራስን ጥቅም መሠዋት የሚያስገኘው አርኪና አስደሳች ሕይወት (ማሪያን እና ሮዛ ዙሚጋ)፣ 9/1
የአምላክን አገዛዝ በጽናት ደግፈናል (ሚካል ዝሆብራክ)፣ 11/1
የይሖዋን ፍቅራዊ ደግነትና እንክብካቤ አይቻለሁ (ፌይ ኪንግ)፣ 2/1
የቀን መቁጠሪያ
‘በባሕሮች ውስጥ ያለው የተትረፈረፈ ብልጽግና፣’ 9/15
‘በጋና ክረምት አይቋረጡም፣’ 7/15
“እግዚአብሔር ሆይ፤ ሥራህ እንዴት ብዙ ነው!” 11/15
“ወንዞች በእጃቸው ያጨብጭቡ፣” 5/15
‘የይሖዋ ዛፎች ይጠግባሉ፣’ 1/15
‘ግርማዊነትህ ከተራሮች ይልቃል፣’ 3/15
የተለያዩ ርዕሶች
666–ከፍተኛ ትርጉም ያለው ምስጢራዊ ቁጥር፣ 4/1
ለሰው ልጅ ችግሮች ዋነኛው መንስኤ ሃይማኖት ነው? 2/15
ለኖኅ የተጻፈ ደብዳቤ፣ 7/1
ለዘላለም መኖር ትፈልጋለህ? 11/15
መንፈሳዊነትና ጤንነት፣ 2/1
መንፈሳዊ ነገሮችን መከታተል፣ 10/15
መንፈሳዊ ፍላጎትህ፣ 2/1
መጸለይ ለችግሮችህ መፍትሔ ያስገኛል? 6/15
ማን በሰጠው ተስፋ መተማመን ይቻላል? 1/15
ርብቃ፣ 4/15
ሰላም እንደሚገኝ የሚያመላክት ተስፋ አለ? 1/1
ቀሳውስት ፖለቲካ መስበክ ይገባቸዋል? 5/1
ቀጰዶቅያ፣ 7/15
“በመርከብ ወደ ቆጵሮስ ሄዱ፣” 7/1
ብቃት ያለው አመራር፣ 11/1
‘ታላቅ የምህንድስና ሥራ’ (የነሐስ ኩሬ)፣ 1/15
ናዖድ፣ 3/15
አብያተ ክርስቲያናት ከመበታተን ይድኑ ይሆን? 3/1
አናባፕቲስቶች እነማን ነበሩ? 6/15
እርዳታ ለማግኘት ወደ መላእክት መጸለይ ይኖርብናል? 4/1
እንጀራ ከገበታ እንዳይጠፋ ትልቅ ድርሻ የሚያበረክተው ወፍጮ፣ 9/15
“እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት” (1 ዮሐ. 5:20)፣ 10/15
እውነተኛ አምልኮና የጣዖት አምልኮ የተጋጩበት ቦታ (ኤፌሶን)፣ 12/15
እውነተኛው የሕይወት ትርጉም ምንድን ነው? 8/1
የተሻለ አገዛዝ፣ 8/1
የአምላክ መንግሥት–እውን የሆነ መስተዳድር፣ 8/1
የአምላክ አገልጋዮች በዛፍ የተመሰሉት ለምንድን ነው? 3/1
የአንድ ቤተ ክርስቲያን አባል መሆን ይኖርብሃል? 6/1
የአውሬውን ማንነትና የምልክቱን ትርጉም መረዳት፣ 4/1
‘የዋሆች ምድርን ይወርሳሉ፣’ 10/1
የዌስትፋሊያ የሰላም ስምምነት፣ 3/15
የጌታ ጸሎት፣ 9/15
የጥንት ስፖርቶች፣ 5/1
ደስታ፣ 9/1
ጠቃሚ ምክር ማግኘት፣ 8/15
የአንባቢያን ጥያቄዎች
144,000 የሚለው ቁጥር መወሰድ ያለበት ቃል በቃል ነው? 9/1
ሆዳምነት፣ 11/1
“መልሳችሁ ለመቀበል ተስፋ ሳታደርጉም አበድሩ” (ሉቃስ 6:35)፣ 10/15
መንፈስ ቅዱስን እንዴት ልናሳዝነው እንችላለን? (ኤፌ. 4:30)፣ 5/15
ሜልኮል ተራፊም የነበራት ለምንድን ነው? (1 ሳሙ. 19:13)፣ 6/1
በሺህ ዓመት ግዛት ወቅት አጋንንት የት ይሆናሉ? 11/15
ኖኅ የላካት ርግብ የወይራ ቅጠሉን ያገኘችው ከየት ነው? (ዘፍ. 8:11)፣ 2/15
አናምኤል ለኤርምያስ እንዴት እርሻውን ሊሸጥለት ይችላል? (ኤር. 32:7)፣ 3/1
ኢየሱስ ‘ሰይጣን ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ’ ብሎ ሲል ምን ማለቱ ነበር? (ሉቃስ 10:18)፣ 8/1
ኢየሱስ ቶማስን እንዲነካው ሲፈቅድለት ማርያምን ግን የከለከላት ለምንድን ነው? 12/1
ኢየሱስ የተናገረው ስለ እውነተኛ ግመል ወይም መርፌ ነበር? (ማቴ.19:24፤ ማር. 10:25፤ ሉቃስ 18:25)፣ 5/15
እስራኤላውያን ወንዶች በምርኮ የተያዙ ሴቶችን እንዲያገቡ የተፈቀደላቸው ለምን ነበር? 9/15
‘የማያምኑ’ የተባሉት እነማን ናቸው? (2 ቆሮ. 6:14)፣ 7/1
የተገደሉት እስራኤላውያን 24,000 ናቸው ወይስ 23,000? (1 ቆሮ. 10:8፤ ዘኍ. 25:9)፣ 4/1
የተፈጸመው ሁኔታ ምንድን ነው? ሊገደል የነበረውስ ማን ነው? (ዘፀ. 4:24-26)፣ 3/15
የኢዮቤልዩ ዓመት ለምን ነገር ምሳሌ ነው? 7/15
የደም ተዋጽኦ፣ 6/15
ይሁዳ ጋለሞታ ከመሰለችው ሴት ጋር የጾታ ግንኙነት የፈጸመው ለምንድን ነው? (ዘፍ. 38:15)፣ 1/15
ጳውሎስ የመርከብ መሰበር አደጋ የደረሰበት በማልታ ደሴት ነበር? 8/15
“ፍጹም ፍቅር” (1 ዮሐ. 4:18)፣ 10/1
የይሖዋ ምሥክሮች
‘ሃይማኖቷን ልናከብርላት እንደሚገባ አስተምራናለች’ (ጣሊያን)፣ 6/15
ለሰዎች በሥራ ቦታቸው መመሥከር፣ 4/1
ለበርካታ ዓመታት በታማኝነት የጸኑ ክርስቲያኖች (ፖላንድ)፣ 10/15
‘ለተረሱት የእልቂቱ ሰለባዎች’ መታሰቢያ፣ 9/1
“ለአምላክ ክብር ስጡት” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 1/15
ለክፍል ጓደኞቿ ስለ እምነቷ ተናገረች (ፖላንድ)፣ 10/1
ላይቤሪያ፣ 4/1
“ሰው ወዳድ ደሴቶች” (ቶንጋ)፣ 12/15
በመስጠት የሚገኘው ደስታ (መዋጮዎች)፣ 11/1
በሜክሲኮ ለሚኖሩ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ መመሥከር፣ 4/15
በሜክሲኮ የአገሬው ተወላጆች ምሥራቹን ሰሙ፣ 8/15
“በምድር እምብርት” የተደረገ ስብሰባ (ኢስተር አይላንድ)፣ 2/15
‘ተሻግረህ እርዳን’ (ቦሊቪያ)፣ 6/1
ችግር ላይ ለወደቁ ሰዎች መልካም ማድረግ፣ 6/1
ንጹሕ ሕሊና (ጠፍቶ ያገኘውን ስልክ መለሰ)፣ 2/1
አሌካንድራ የጻፈችው ደብዳቤ (ሜክሲኮ)፣ 10/1
እውነተኛ ክርስትና እየተስፋፋ ነው፣ 3/1
የልጆች ጨዋታ ከጊዜ ማሳለፊያነት የበለጠ ጥቅም አለው፣ 10/1
የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 6/15, 12/15
ይሖዋ
አምላክ ስለ አንተ ያስባል፣ 7/1
አምላክ ስለ እኛ ያስባል? 1/1
አምላክን ማስደሰት ትችላለህ፣ 5/15
“እግዚአብሔር ሆይ፤ ሥራህ እንዴት ብዙ ነው!” 11/15
የይሖዋ ትሕትና፣ 11/1
‘ፈቃድህ በምድር ይሁን፣’ 4/15