በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2009 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2009 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2009 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ለአምላክ ቃል ፍቅር ነበራቸው፣ 6/1

መጽሐፍ ቅዱስን ለመረዳት ምን ማድረግ ትችላለህ? 7/1

በሞተ ቋንቋ ቢተረጎምም ሕያው ነው፣ 4/1

ተግባራዊ ሊሆን የሚችል መመሪያ ይዟል፣ 6/1

ወደ ትልቋ ቀይ ደሴት ደረሰ (ማዳጋስካር)፣ 12/15

ወደ ዘመናችን የደረሰበት አስገራሚ ታሪክ፣ 11/1

ውድ ሀብት ተገኘ (ኮዴክስ ኢፍራይሚ ሱሪ ሬስክሪፕተስ)፣ 9/1

ዕብራይስጥ እና ግሪክኛ መማር ያስፈልግሃል? 11/1

ዘይቤያዊ አነጋገሮች፣ 5/1

የራእይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች—ክፍል 1፣ 1/15

የራእይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች—ክፍል 2፣ 2/15

የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 2/1, 7/1, 8/1, 11/1

የተወሰነው ክፍል በግሪክኛ የተጻፈው ለምንድን ነው? 4/1

ቫቲካን ኮዴክስ፣ 10/1

ኢየሱስ ክርስቶስ

ሦስት ጠቢባን ሕፃኑን ኢየሱስን በእርግጥ ጠይቀውት ነበር? 12/1

ሲጸልይ ይሖዋን “አባ፣ አባት” ብሎ የጠራው ለምንድን ነው? 4/1

ስለ “መጨረሻው” የሰጠው ትምህርት፣ 5/1

ስለ ቤተሰብ ሕይወት የሰጠው ትምህርት፣ 11/1

በቤተልሔም እንዲወለድ ምክንያት የሆነው የሕዝብ ቆጠራ፣ 12/1

አምላክ ስለሚሰማቸው ጸሎቶች የሰጠው ትምህርት፣ 2/1

አምላክ ነው? 2/1፣ 4/1

እጀ ጠባቡን በጣም የወደዱት ለምን ነበር? 7/1

ከአባቱ ጋር አንድ የሆኑት እንዴት ነው? 9/1

የሐዋርያቱን እግር ያጠበው ለምንድን ነው? 1/1

የሰው ልጆች ስላላቸው የወደፊት ተስፋ የሰጠው ትምህርት፣ 8/1

ዮሴፍ የፍቺ ወረቀት ሊሰጣት ያሰበው ለምንድን ነው? 12/1

ፈሪሳውያን “ኖራ የተቀቡ መቃብሮች” እንደሚመስሉ መናገሩ፣ 11/1

ፈተናን ተቋቁሟል፣ 5/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ሃይማኖቴን መምረጥ ያለብኝ እኔ ነኝ ወይስ ወላጆቼ? 9/15

ለሌሎች ኃላፊነት መስጠት፣ 6/15

ለልጆች ተግሣጽ መስጠት፣ 2/1

“ለዝምታ ጊዜ አለው፣” 5/15

መልስ የማያገኙ ጸሎቶች፣ 1/1

ማርያም፣ 1/1

ምን ያህል ገንዘብ ማዋጣት ይኖርብኛል? 8/1

ራስን መሸፈን፣ 11/15

ሰዎች ሲያናድዱህ፣ 9/1

በነጠላነት ሕይወት ደስተኛ መሆን፣ 6/15

በአመስጋኝነት ተቀበሉ፤ በሙሉ ልባችሁ ስጡ፣ 7/15

በአምላክ አገልግሎት መጠመድ የሚያስገኘው ደስታ፣ 12/15

በአገልግሎት መጽናት የምትችለው እንዴት ነው? 3/15

በጉርምስና ዕድሜ ላይ ያሉ ልጆችን ራሳቸውን ለሚችሉበት ጊዜ ማዘጋጀት፣ 5/1

ባሎች፣ ፍቅር በማሳየት ረገድ ክርስቶስን ምሰሉ! 5/15

ተባብሮ መሥራት መንፈሳዊ እድገት ለማድረግ ይረዳል፣ 7/15

ትኩረትህን ከሚከፋፍሉ ነገሮች ራቅ፣ 8/15

አምላክ በየቀኑ እንዲያነጋግርህ ትፈልጋለህ? 8/1

አምላክ የሚሰማቸው ጸሎቶች፣ 2/1

ኢታይ፣ 5/15

“ከሁሉ የላቀው” የፍቅር መንገድ፣ 7/15

ከልብ ተነሳስቶ በደስታ መስጠት፣ 11/15

ከዚህ ቀደም ታገለግል ነበር? 8/15

የቀብር ሥነ ሥርዓት፣ 2/15

የቤተሰብ ሕይወት፣ 11/1

የትዳር ጓደኛ ልዩ እንክብካቤ ሲያስፈልገው፣ 11/1

የዚህ ሥርዓት ፍጻሜ ሲመጣ የት መገኘት ይኖርብሃል? 5/15

የገንዘብ አያያዝ፣ 8/1

የግል ምርጫህን ለመተው ፈቃደኛ ነህ? 2/15

ይሖዋን ልትረሳው አይገባም፣ 3/15

ጾም፣ 4/1

የሕይወት ታሪኮች

ለይሖዋ ምን ልከፍለው እችላለሁ? (ሩት ዳኔ)፣ 6/15

“መንገዱ ይህ ነው፤ በእርሱ ሂድ” (ኤሚልያ ፒደርሰን—ሩት ፓፓስ እንደተናገረችው)፣ 1/15

ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም (ዦዜፍ ሂዚገ)፣ 3/1

አሳዛኝ ሁኔታዎች ቢደርሱብኝም አመስጋኝ ነኝ (ኤንሪኬ ካራባካ አኮስታ)፣ 6/1

ከዘጠና ዓመት በፊት ‘ፈጣሪዬን ማሰብ’ (ኤድዊን ሪጅዌል)፣ 7/15

የሕይወቴን አቅጣጫ የለወጡ ሦስት የአውራጃ ስብሰባዎች (ጆርጅ ዎረንቸክ)፣ 10/15

የሕይወትን ትርጉም ማግኘት ችያለሁ (ጋስፓር ማርቲኔስ)፣ 9/15

የአካል ጉዳተኛ ብሆንም ደስተኛ ነኝ (ፖሌት ጋስፐር)፣ 5/1

‘ይሖዋን በሚፈሩት ዙሪያ የይሖዋ መልአክ ይሰፍራል’ (ክሪስታቤል ኮኔል)፣ 3/15

የተለያዩ ርዕሶች

ሁሉም ሃይማኖቶች ወደ አምላክ ይመራሉ? 6/1

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፣ 3/1

ለመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ጊዜ መድበሃል፣ 10/15

ሐዋርያዊ አባቶች፣ 7/1

ሕዝቅያስ ያስቆፈረው ቦይ፣ 5/1

መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ ሰዎች ግራ የሚጋቡት ለምንድን ነው? 10/1

ሙታንን ትፈራለህ? 1/1

ሚስዮናውያን በስተ ምሥራቅ የት ድረስ ተጉዘዋል? 1/1

ምሕረት ስለ ማሳየት ትምህርት አግኝቷል (ዮናስ)፣ 4/1

“ምን እንበላለን?” 8/1

‘ሥር ሰዳችሁ በመሠረቱ ላይ ታንጻችኋል?’ 10/15

ረዓብ፣ 8/1

ሰይጣን ከሰማይ የተባረረው መቼ ነው? 5/15

ሴም፣ 10/1

ስሞች ያላቸው ትርጉም፣ 2/1

ስድስት የተሳሳቱ ትምህርቶች፣ 11/1

‘ቅጠሉ የማይጠወልግ’ ዛፍ፣ 3/1

ቆሮንቶስ፣ 3/1

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰው የለምጽ በሽታ፣ 2/1

በትምህርት ቤት የደረሰ እልቂት፣ 12/1

በአስጨናቂ ዓለም ውስጥ ሰላም ማግኘት፣ 7/1

በኢየሩሳሌም ዙሪያ በሾሉ እንጨቶች ቅጥር ተሠርቷል? 5/1

በእናቱ ማህፀን ውስጥ የሞተ ሕፃን የትንሣኤ ተስፋ አለው? 4/15

በገሊላ ባሕር ላይ ዓሣ ማስገር፣ 10/1

በጥንቷ እስራኤል ውስጥ ንብ አርቢዎች ነበሩ? 7/1

በጴንጤቆስጤ በዓል ላይ የተከናወነ ተአምር፣ 9/1

ተአምራዊ ፈውስ፣ 5/1

“ንጉሥ ሄሮድስ፣” 12/1

ንጉሥ ዳዊትና ሙዚቃ፣ 12/1

“አሜን፣” 6/1

አምላክ በገባው ቃል ላይ እምነት የነበረው ሰው (አብርሃም)፣ 7/1

አስተዋይነት የተንጸባረቀበት እርምጃ ወስዳለች (አቢግያ)፣ 7/1

አንበጣ ይመገቡ ነበር? (ማቴ 3:4)፣ 10/1

አንድ ወጣት ያሳየው ድፍረት (ዳዊት)፣ 1/1

አይሁዳውያን ኢየሱስን ያስገደሉት ‘ባለማወቅ ነው’ (ሥራ 3:17)፣ 6/15

አዳም፣ ሔዋን በሕይወት የኖሩ ሰዎች? 9/1

ኡሪምና ቱሚም፣ 6/1

ኢየሱስን ይቃወሙት የነበሩት ጸሐፍት፣ 8/1

ኢዮስያስ፣ 2/1

ኢዮአስ፣ 4/1

ኤርምያስ፣ 12/1

ኤደን ገነት የጠፋችው እንዴት ነው? 11/1

እስራኤላውያን የኮከብ ቆጠራን ልማድ ሲከተሉ፣ 3/1

ከምሳሌ 24:27 የምናገኘው ትምህርት፣ 10/15

ከሠራው ስህተት ተምሯል (ዮናስ)፣ 1/1

ከክፉ መናፍስት ጥቃት ራስህን ጠብቅ፣ 5/1

ክርስትና ጦርነትን ይደግፋል? 10/1

ዕድላችን አስቀድሞ ተወስኗል? 4/1

ዝናብ፣ 1/1

የሚያጋጥሙህ ነገሮች አስቀድመው ተወስነዋል? 3/1

የቃል ኪዳኑ ታቦት፣ 9/1

የበኣል አምላክን ማምለክና መረን የለቀቀ የፆታ ግንኙነት፣ 11/1

“የቤተ መቅደሱ ሹም፣” 10/1

የቤተሰብ አምልኮ፣ 10/15

የተቀባ ሲባል ምን ማለት ነው፣ 8/1

የኖኅ መርከብ ተገኝቷል? 7/1

የአልዓዛር ትንሣኤ፣ 3/1

“የዙስ ልጆች” (ሥራ 28:11)፣ 3/1

‘የያሻር መጽሐፍ፣’ ‘የይሖዋ የጦርነት መጽሐፍ፣’ 3/15

የጨረቃ አዲስ ዓመት (እስያ)፣ 12/1

የጳውሎስ የእህት ልጅ፣ 6/1

ያዕቆብ ተብለው የተጠሩት ሰዎች፣ 9/1

ዲያብሎስ በእርግጥ አለ? 10/1

ዳግመኛ መወለድ፣ 4/1

ጠንካራ እምነት፣ 5/1

ጥሩ ሃይማኖት መምረጥ፣ 8/1

ጲላጦስ ቄሳርን የሚፈራበት ምክንያት ነበረው? 1/1

ጳውሎስ በኤፌሶን ያከናወነው ስብከት ሁከት ያስነሳው ለምንድን ነው፣ 2/1

ፈጣሪ ስለመኖሩ እምነት ማዳበር ይቻላል? 10/1

ፍርሃትንና ጥርጣሬን ለማሸነፍ ታግሏል (ጴጥሮስ)፣ 10/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ልዩ የሕዝብ ንግግር፣ 4/1

መስማት የተሳናቸው ወንድሞችና እህቶች፣ 11/15

ምሥራቹ በ500 ቋንቋዎች፣ 11/1

ምስሎችን የማይጠቀሙት ለምንድን ነው? 2/1

“ምንጊዜም ነቅታችሁ ጠብቁ!” አውራጃ ስብሰባ፣ 3/1

በማያንማር የደረሰው የተፈጥሮ አደጋ፣ 3/1

በአክብሮት ተጋብዘሃል (ስብሰባ)፣ 2/1

ተደብቀው የቆዩ ውድ ሀብቶች ተገኙ (ኢስቶኒያ)፣ 8/15

ትንሽ ብትሆንም ልቧ ትልቅ ነው፣ 11/15

አስደናቂ የሆነው ማተሚያ ቤታችን (ዋችታወር ፋርምስ፣ ዩናይትድ ስቴትስ)፣ 7/1

አንድን ሰው ለማግኘት ያደረግኩት ጥረት (አየርላንድ)፣ 3/1

ከአፍሪካ የተገኙ ተሞክሮዎች፣ 3/1

ወደ መቄዶንያ መሻገር ትችላለህ? 12/15

ወደ “ምድር ጫፍ” ያደረግነው ጉዞ (ሳካ ሪፑብሊክ)፣ 6/1

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ይበልጥ ወደሚያስፈልጉበት ቦታ ሄደህ ማገልገል ትችላለህ? 4/15፣ 12/15

የመካከለኛው አሜሪካ ትልቁ ሐይቅ፣ 9/1

የብሩክሊን ቤቴል የ100 ዓመት ታሪክ፣ 5/1

የእውነት ዘር ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች ደረሰ (የቱቫ ሪፑብሊክ፣ ሩሲያ)፣ 7/15

የድሮውን ጊዜ እንድናይ ያደረገን ጉዞ (አሚሽ፣ ዩናይትድ ስቴትስ)፣ 12/1

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 2/15, 9/1

የፕሮቴስታንት ሃይማኖት? 11/1

‘ይሖዋ ፊቱን አብርቶላቸዋል’ (መስማት የተሳናቸው)፣ 8/15

ድሃ ብትሆንም ደስተኛና ብሩህ ተስፋ ያላት ሴት፣ 9/1

የጥናት ርዕሶች

‘ለመልካም ሥራ የምትቀኑ’ ሁኑ! 6/15

ለይሖዋ ቤት የምትቀኑ ሁኑ! 6/15

መለኮታዊ ትምህርት ያለው የላቀ ዋጋ፣ 9/15

መላእክት—“የሕዝብ አገልጋዮች የሆኑ መናፍስት፣” 5/15

መሲሑ አምላክ ያዘጋጀው የመዳን መንገድ ነው፣ 12/15

‘መጥተህ ተከታዬ ሁን፣’ 1/15

መጽሐፍ ቅዱስን በማጥናት የጸሎትህን ይዘት አሻሽል፣ 11/15

‘ምንጊዜም በጉን ይከተሉታል፣’ 2/15

‘ስለ መተላለፋችን የተወጋው’ የይሖዋ አገልጋይ፣ 1/15

“በመንፈስ የጋላችሁ ሁኑ፣” 10/15

በምድር ላይ ለዘላለም መኖር—አምላክ የሰጠው ተስፋ፣ 8/15

በምድር ላይ ለዘላለም መኖር—እንደገና የታወቀ ተስፋ፣ 8/15

በምድር ላይ ለዘላለም መኖር—ክርስቶስ ስለዚህ ተስፋ አስተምሯል? 8/15

በችግር ጊዜ ደስታን ጠብቆ መኖር፣ 12/15

‘በክርስቶስ ውስጥ በሚገባ የተሰወረውን’ ውድ ሀብት ፈልጎ ማግኘት፣ 7/15

በድፍረት በመስበክ ኢየሱስን ምሰሉ፣ 7/15

በጉባኤ ውስጥ ያላችሁን ድርሻ ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ፣ 11/15

በፍቅር በማስተማር ኢየሱስን ምሰሉ፣ 7/15

ታላቁ ሙሴ የሚጫወተውን ሚና መረዳት፣ 4/15

“ታላቁ የይሖዋ ቀን ቀርቧል”—ወደ ጉልምስና ግፉ፣ 5/15

ታማኙ መጋቢና የበላይ አካሉ፣ 6/15

“ንቁዎች ሁኑ፣” 3/15

ንጹሕ አቋም ይዘህ መኖርህ የይሖዋን ልብ ደስ ያሰኛል፣ 4/15

ኢየሱስ ታላቁ ዳዊትና ታላቁ ሰለሞን በመሆን የሚጫወተውን ሚና መረዳት፣ 4/15

ኢየሱስ ያስተማረው ነገር አመለካከትህን ይቅረጸው፣ 2/15

ኢየሱስ ያስተማራቸው ነገሮች ደስታ የሚያስገኙት እንዴት ነው? 2/15

ኢዮብ የይሖዋን ስም ከፍ ከፍ አድርጓል፣ 4/15

እንደ ክርስቶስ ታዛዦችና ደፋሮች ሁኑ፣ 9/15

እድገትህ በግልጽ እንዲታይ አድርግ፣ 12/15

‘ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ፣’ 10/15

ከባልንጀራችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ፣ 6/15

‘ከአምላክ ፍቅር አትውጡ፣’ 8/15

ክርስቲያን ቤተሰቦች—የኢየሱስን ምሳሌ ተከተሉ! 7/15

ክርስቶስን መከተል ያለብን ለምንድን ነው? 5/15

“ወዳጆቼ ናችሁ፣” 10/15

ወጣቶች—እድገታችሁ በግልጽ እንዲታይ አድርጉ፣ 5/15

ዓይናችሁ ምንጊዜም ሽልማቱ ላይ ያተኩር፣ 3/15

የምታቀርበው ጸሎት ስለ አንተ ምን ይገልጻል? 11/15

የአምላክ አገልጋዮች እንደመሆናችን መልካም ምግባር እናሳይ፣ 11/15

‘የአምላክ ጸጋ መጋቢ’ ነህ? 1/15

የኢየሱስ ትምህርቶች በጸሎትህ ይዘት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራሉ? 2/15

የክርስቶስ ዓይነት አስተሳሰብ ይኑራችሁ፣ 9/15

የክርስቶስ ፍቅር እኛም ለሌሎች ፍቅር እንዲኖረን ያነሳሳናል፣ 9/15

የወንድማማችነት ፍቅራችሁ እያደገ ይሂድ፣ 11/15

ይሖዋ በኅብረት የምናቀርብለት ውዳሴ ይገባዋል፣ 3/15

ይሖዋ አንተን ለማዳን ያደረገውን ዝግጅት ከፍ አድርገህ ትመለከተዋለህ? 9/15

ይሖዋ ደስ የሚሰኝበት አገልጋይ፣ 1/15

ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ ተደሰት፣ 1/15

ጻድቃን አምላክን ለዘላለም ያወድሱታል፣ 3/15

ፈጽሞ የማይከስመውን ፍቅርን አዳብሩ፣ 12/15

ፍቅር በጠፋበት ዓለም ውስጥ ወዳጅነትን ጠብቆ መኖር፣ 10/15

ፍጥረት የይሖዋን ጥበብ በግልጽ ያሳያል፣ 4/15

ይሖዋ

ሐሳቡን ይለውጣል? 6/1

ሕፃናትን በሰማይ መላእክት እንዲሆኑ ይወስዳል? 3/1

መከራንና ሥቃይን በሙሉ ያስወግዳል! 12/1

መከራ የሚደርስብን እየቀጣን ስለሆነ ነው? 6/1

ምንጊዜም ትክክል የሆነውን የሚያደርግ ፈራጅ፣ 1/1

ምድርን ከጥፋት ሊታደጋት የሚችለው፣ 1/1

‘ሥቃያቸውን ተረድቼአለሁ’ (ዘፀ 3:1-10)፣ 3/1

ሰውን ሳይሆን አምላክን ፍራ፣ 3/1

ቅዱስ፣ 7/1

ባለጸጋ እንደሚያደርግህ ቃል ገብቶልሃል? 9/1

ባሕርያቱን ሲገልጽ፣ 5/1

ትሑታንን ከፍ አድርጎ ይመለከታል፣ 8/1

ትክክል የሆነውን ከማድረግ ወደኋላ የማይል ዳኛ፣ 9/1

አምላክ ማን ነው? 2/1

አባት ለሌላቸው ልጆች አባት፣ 4/1

ኢየሱስ? 2/1፣ 4/1

ኢየሱስና አባቱ አንድ ናቸው? 9/1

እንዲሳካልን ይፈልጋል፣ 12/1

ከሁሉ የላቀው የፍቅር ማረጋገጫ፣ 2/1

ከአንድ በላይ ማግባትን ይደግፋል? 7/1

የራሳችንን ምርጫ እንድናደርግ ይፈልጋል፣ 11/1

የአቅማችንን ውስንነት ግምት ውስጥ ያስገባል፣ 6/1

ያስብልሃል፣ 6/1

ይሖዋን ልትረሳው አይገባም፣ 3/15

ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው? 10/1

ጾም ይበልጥ ለመቅረብ ይረዳሃል? 4/1

ቫቲካን ስሙ ጥቅም ላይ እንዳይውል ትከላከላለች፣ 4/1