ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
ጥበብን አግኝቶ መጠቀም የሚቻልባቸው ሦስት መንገዶች
የፍጥረት ሥራዎችን አስተውሉ (ኢዮብ 12:7-9፤ w09 4/15 6 አን. 17)
ከታማኝ ክርስቲያኖች ጋር ወዳጅነት መሥርቱ (ኢዮብ 12:12፤ w21.06 10-11 አን. 10-12)
የአምላክን መሥፈርቶች ተማሩ፤ እንዲሁም በሕይወታችሁ ተግባራዊ አድርጓቸው (ኢዮብ 12:16፤ it-2 1190 አን. 2)
ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ከታማኝ ክርስቲያኖች ጋር ጊዜ በማሳለፌ ምን ትምህርት አግኝቻለሁ?’