ጥር 21, 2022
ሩሲያ
ቤታቸው የተበረበረባቸውና በጭካኔ የተደበደቡት የኢርኩትስክ የይሖዋ ምሥክሮች ታማኝነታቸውን ጠብቀዋል
ጥቅምት 4, 2021 በኢርኩትስክ የሚኖሩ የይሖዋ ምሥክሮች ቤታቸው ተበርብሮ ነበር። ሕግ አስከባሪ አካላት በይሖዋ ምሥክሮቹ ላይ የወንጀል ምርመራ በሚያደርጉበት ወቅት የኃይል ጥቃት ፈጽመውባቸዋል። ስድስት የይሖዋ ምሥክሮች በሰላማዊ መንገድ ክርስቲያናዊ እምነታቸውን በማራመዳቸው ምክንያት ብቻ ወደ ማረፊያ ቤት ተልከዋል።