‘ከአምላክ ፍቅር አትውጡ’
ይህ መጽሐፍ፣ የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ሥርቶች በሕይወትህ ተግባራዊ በማድረግ ከአምላክ ፍቅር ሳትወጣ እንድትኖር ይረዳሃል።
የበላይ አካሉ መልእክት
የይሖዋ ምሥክሮች የበላይ አካል፣ ይሖዋን የሚወዱ ሁሉ ከአባቱ ፍቅር ሳይወጣ የኖረውን የኢየሱስን ምሳሌ እንዲኮርጁ ግብዣ ያቀርባል።
ምዕራፍ 2
ጥሩ ሕሊና ይዘህ መኖር የምትችለው እንዴት ነው?
ሕሊናችን የሚነግረን ነገር ለእኛ ጥሩ ቢመስለንም በአምላክ ዘንድ ትክክል ላይሆን የሚችለው እንዴት ነው?
ምዕራፍ 4
ለሥልጣን አክብሮት ማሳየት ያለብን ለምንድን ነው?
ቅዱሳን መጻሕፍት፣ በየትኞቹ ሦስት አቅጣጫዎች ለሥልጣን አክብሮት ማሳየት እንደምንችል ይጠቁሙናል።
ምዕራፍ
ጋብቻ —አፍቃሪ ከሆነው አምላክ የተገኘ ስጦታ
የሰመረ ትዳር እንዲኖርህ ምን ማድረግ ይኖርብሃል? ባለትዳር ከሆንክ ደግሞ ትዳርህን ዘላቂ ማድረግ የምትችለው እንዴት ነው?
ምዕራፍ 12
‘ሌሎችን የሚያንጽ መልካም ቃል’ ተናገር
ንግግራችን ሌሎችን ሊጎዳ ወይም ሊያንጽ ይችላል። የመናገር ችሎታህን ይሖዋ በሚፈልገው መንገድ መጠቀም የምትችለው እንዴት ነው?
ተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያን ሴቶች ራሳቸውን መሸፈን የሚኖርባቸው መቼ ነው? ለምንስ?
መጽሐፍ ቅዱስ፣ ከዚህ ጥያቄ ጋር በተያያዘ ልናስብባቸው የሚገቡ ሦስት ነገሮችን ይገልጻል።
ተጨማሪ መረጃ
ለባንዲራ ሰላምታ መስጠት፣ ድምፅ መስጠትና የሲቪል አገልግሎት
ከእነዚህ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ንጹሕ ሕሊና እንዲኖርህ የሚረዱ ጥቅሶች የትኞቹ ናቸው?
ተጨማሪ መረጃ
ንዑሳን የደም ክፍልፋዮችና የቀዶ ሕክምና ሂደቶች
ከሕክምና ጋር በተያያዘ ሊያጋጥሙህ የሚችሉ ተፈታታኝ ሁኔታዎችን ለመወጣት የሚረዱ ቀላል እርምጃዎች።
ተጨማሪ መረጃ
መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ፍቺና ስለ መለያየት ምን ይላል?
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚገልጸው ከሆነ ፍቺ የፈጸመ አንድ ሰው ድጋሚ ለማግባት ነፃነት የሚኖረው መቼ ነው?