ክፍል 11
በእርግጥ ይሖዋ ይሰማናል?
አምላክ ጸሎታችንን ይሰማል። 1 ጴጥሮስ 3:12
1 ዮሐንስ 5:14
ስለተለያዩ ጉዳዮች መጸለይ እንችላለን።የአምላክ ፈቃድ በሰማይና በምድር እንዲፈጸም ጸልይ።
ኢየሱስ ያደረገልህን ነገር ከፍ አድርገህ እንደምትመለከት ለማሳየት በእሱ ስም ጸልይ።
መልካም የሆነውን ነገር እንድታደርግ እንዲረዳህ ይሖዋን ለምነው። በተጨማሪም ስለ ምግብ፣ ስለ ሥራ፣ ስለ መጠለያ፣ ስለ ልብስና ስለ ጤንነት መጸለይ ትችላለህ።