ሣጥን 8ሀ
ስለ መሲሑ የሚናገር ትንቢት—የሚያምር የአርዘ ሊባኖስ ዛፍ
ሕዝቅኤል 17:3-24
-
1. ናቡከደነጾር ዮአኪንን ወደ ባቢሎን ወሰደው
-
2. ናቡከደነጾር ሴዴቅያስን ኢየሩሳሌም በሚገኘው ዙፋን ላይ አስቀመጠው
-
3. ሴዴቅያስ በይሖዋ ላይ በማመፅ ወታደራዊ እርዳታ ለማግኘት ግብፅን ጠየቀ
-
4. ይሖዋ ልጁን በሰማያዊቷ የጽዮን ተራራ ላይ ተከለው
-
5. በኢየሱስ ንጉሣዊ አገዛዝ ጥላ ሥር ታዛዥ የሆኑ የሰው ልጆች ያለምንም ስጋት ተረጋግተው ይኖራሉ