በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ሣጥን 10ሀ

ንጹሕ አምልኮ ቀስ በቀስ መልሶ ተቋቋመ

ንጹሕ አምልኮ ቀስ በቀስ መልሶ ተቋቋመ
  • “የሚንኮሻኮሽ ድምፅ”

    ዊልያም ቲንደል እና ሌሎች ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ወደ እንግሊዝኛና ወደ ሌሎች ቋንቋዎች ተረጎሙ

  • “ጅማትና ሥጋ”

    ቻርልስ ቴዝ ራስልና የሥራ ባልደረቦቹ የመጽሐፍ ቅዱስን እውነቶች ለመግለጥ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀመሩ

  • “ሕያው ሆነው በእግራቸው ቆሙ”

    የይሖዋ ሕዝቦች በ1919 ‘ሕያው ከሆኑ’ በኋላ የስብከት ሥራቸውን አጧጧፉ