ሣጥን 10ሀ
ንጹሕ አምልኮ ቀስ በቀስ መልሶ ተቋቋመ
-
“የሚንኮሻኮሽ ድምፅ”
ዊልያም ቲንደል እና ሌሎች ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ወደ እንግሊዝኛና ወደ ሌሎች ቋንቋዎች ተረጎሙ
-
“ጅማትና ሥጋ”
ቻርልስ ቴዝ ራስልና የሥራ ባልደረቦቹ የመጽሐፍ ቅዱስን እውነቶች ለመግለጥ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀመሩ
-
“ሕያው ሆነው በእግራቸው ቆሙ”
የይሖዋ ሕዝቦች በ1919 ‘ሕያው ከሆኑ’ በኋላ የስብከት ሥራቸውን አጧጧፉ