በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ክፍል አንድ

‘ሰማያት ተከፈቱ’

‘ሰማያት ተከፈቱ’

ሕዝቅኤል 1:1

ፍሬ ሐሳብ፦ የይሖዋ ዙፋን የሚገኝበትን መንፈሳዊ ዓለም በጨረፍታ የሚያሳይ ራእይ

የትኛውም ሰብዓዊ ፍጡር ሁሉን ቻይ አምላክ የሆነውን ይሖዋን አይቶ በሕይወት ሊኖር አይችልም። (ዘፀ. 33:20) ይሁን እንጂ ይሖዋ ለሕዝቅኤል የድርጅቱ ሰማያዊ ክፍል ምን እንደሚመስል በራእይ አሳይቶታል፤ ይህ ራእይ በከፍተኛ አድናቆት እንድንሞላ ከማድረግ ባሻገር እሱ ብቻ እውነተኛ አምላክ የሆነውን ይሖዋን የማምለክ ውድ መብታችንን ይበልጥ ከፍ አድርገን እንድንመለከት ያነሳሳናል።

በዚህ ክፍል ውስጥ

ምዕራፍ 3

“አምላክ የገለጠልኝን ራእዮች ማየት ጀመርኩ”

ሕዝቅኤል ያየው የመጀመሪያ ራእይ በጣም አስደንግጦታል። ይህ ራእይ በዛሬው ጊዜ ለሚኖሩ የአምላክ አገልጋዮች ጥልቅ ትርጉም አለው።

ምዕራፍ 4

‘አራት ፊት ያላቸው አራቱ ሕያዋን ፍጥረታት’ ምን ያመለክታሉ?

ይሖዋ ለመረዳት የሚከብዱ እውነታዎችን ለማስተማር ሲል ለሕዝቅኤል ራእይ አሳይቶታል።