በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ክፍል አምስት

“በመካከላቸው . . . እኖራለሁ”—የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ

“በመካከላቸው . . . እኖራለሁ”—የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ

ሕዝቅኤል 43:9

ፍሬ ሐሳብ፦ ሕዝቅኤል ስለ ቤተ መቅደሱ ያየው ራእይ ያሉት አንዳንድ ገጽታዎች እና ንጹሕ አምልኮን በተመለከተ የምናገኘው ትምህርት

ይሖዋ ለነቢዩ ሕዝቅኤልና ለሐዋርያው ዮሐንስ በጣም ተመሳሳይ የሆኑ ራእዮችን አሳይቷቸዋል። እነዚህ ራእዮች ያሏቸው አንዳንድ ገጽታዎች በዛሬው ጊዜ ይሖዋን ተቀባይነት ባለው መንገድ ማምለክ እንድንችል የሚረዱ ጠቃሚ ትምህርቶችን ይዘዋል፤ በተጨማሪም ወደፊት በአምላክ መንግሥት ሥር በገነት ውስጥ የሚኖረው ሁኔታ ምን እንደሚመስል እንድናውቅ ይረዱናል።

በዚህ ክፍል ውስጥ

ምዕራፍ 19

“ጅረቱ በሚፈስበት ቦታ ያለው ነገር ሁሉ በሕይወት ይኖራል”

ሕዝቅኤል ከቤተ መቅደሱ ወጥቶ ስለሚፈስ ወንዝ ያየው ራእይ በጥንት ዘመንና በአሁኑ ጊዜ ፍጻሜውን አግኝቷል ወደፊትም ፍጻሜውን ያገኛል የምንለው ለምንድን ነው?

ምዕራፍ 20

‘ምድሪቱን ርስት አድርጋችሁ ተከፋፈሉ’

አምላክ በራእይ አማካኝነት ሕዝቅኤልንና ግዞተኛ ወገኖቹን ተስፋይቱን ምድር ለእስራኤል ነገዶች እንዲያከፋፍሉ ነገራቸው።

ምዕራፍ 21

“ከተማዋ ‘ይሖዋ በዚያ አለ’ ተብላ ትጠራለች”

ሕዝቅኤል ስለ ከተማዋ ካየው ራእይና ከከተማዋ ስም ምን ትምህርት እናገኛለን?

ምዕራፍ 22

“ለአምላክ ስገድ”

ይህ መጽሐፍ የተዘጋጀው ይሖዋ አምላክን ብቻ ለማምለክ ያለንን ቁርጠኝነት እንድናጠናክር ለመርዳት ታስቦ ነው።