በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ክፍል 1

ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ በፊት

“እሱም ታላቅ ይሆናል።”—ሉቃስ 1:32

ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ በፊት

በዚህ ክፍል ውስጥ

ምዕራፍ 1

ከአምላክ የተላኩ ሁለት መልእክቶች

መልአኩ ገብርኤል ለማመን የሚከብዱ መልእክቶችን ተናገረ።

ምዕራፍ 2

ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት ክብር ተሰጥቶታል

ኤልሳቤጥና በሆዷ የነበረው ፅንስ ኢየሱስን ያከበሩት እንዴት ነው?

ምዕራፉ 3

መንገድ የሚያዘጋጅ ሰው ተወለደ

ዘካርያስ የመናገር ችሎታው በተአምራዊ መንገድ ሲመለስለት ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ትንቢት ተናገረ።

ምዕራፍ 4

ማርያም ሳታገባ ፀነሰች

ማርያም ያረገዘችው ከሌላ ወንድ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ መሆኑን ስትነግረው ዮሴፍ አመናት?

ምዕራፍ 5

ኢየሱስ ተወለደ—የትና መቼ?

ኢየሱስ በታኅሣሥ ወር እንዳልተወለደ እንዴት እናውቃለን?

ምዕራፍ 6

ተስፋ የተሰጠበት ልጅ

ዮሴፍና ማርያም ሕፃኑን ኢየሱስን ወደ ቤተ መቅደሱ ሲያመጡት፣ በዕድሜ የገፉ ሁለት እስራኤላውያን ስለ እሱ ትንቢት ተናገሩ።

ምዕራፍ 7

ኮከብ ቆጣሪዎች ወደ ኢየሱስ መጡ

በምሥራቅ ያዩት ኮከብ መጀመሪያ ኢየሱስ ወዳለበት ቦታ ሳይሆን ነፍሰ ገዳይ የሆነው ንጉሥ ሄሮድስ ወዳለበት ቦታ የመራቸው ለምንድን ነው?

ምዕራፍ 8

ከጨካኝ ገዢ አመለጡ

ከመሲሑ ጋር የተያያዙ ሦስት የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች ኢየሱስ ልጅ ሳለ ፍጻሜያቸውን አግኝተዋል።

ምዕራፍ 9

በናዝሬት አደገ

ኢየሱስ ስንት ወንድሞችና እህቶች አሉት?

ምዕራፍ 10

የኢየሱስ ቤተሰብ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ

ዮሴፍና ማርያም ኢየሱስን ማግኘት ባለመቻላቸው በጣም ተጨንቀዋል፤ ኢየሱስ ደግሞ የት እንደሚሆን ወዲያው ባለማወቃቸው ተገረመ።

ምዕራፍ 11

መጥምቁ ዮሐንስ መንገዱን አዘጋጀ

አንዳንድ ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ወደ እሱ ሲመጡ ዮሐንስ አወገዛቸው። ለምን?