በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

ክፍል 1

እውነተኛው የዓለም ብርሃን

እውነተኛው የዓለም ብርሃን

ቃል በመጀመሪያ ከአምላክ ጋር ነበር፤ ቃልም አምላክ ነበር (gnj 1 00:00–00:43)

አምላክ ሌሎች ነገሮችን ሁሉ የፈጠረው በቃል በኩል ነው (gnj 1 00:44–01:00)

ሕይወት እና ብርሃን ወደ ሕልውና የመጡት በቃል አማካኝነት ነው (gnj 1 01:01–02:11)

ጨለማው ብርሃኑን አላሸነፈውም (gnj 1 02:12–03:59)

ሉቃስ ዘገባውን ያጠናቀረበትን መንገድና የጻፈበትን ምክንያት ለቴዎፍሎስ ገለጸ (gnj 1 04:13–06:02)

ገብርኤል ስለ መጥምቁ ዮሐንስ መወለድ አስቀድሞ ተናገረ (gnj 1 06:04–13:53)

ገብርኤል ስለ ኢየሱስ መወለድ አስቀድሞ ተናገረ (gnj 1 13:52–18:26)

ማርያም ዘመዷን ኤልሳቤጥን ለመጠየቅ ሄደች (gnj 1 18:27–21:15)

ማርያም ይሖዋን ከፍ ከፍ አደረገች (gnj 1 21:14–24:00)

የዮሐንስ መወለድ እና ስሙ የወጣበት መንገድ (gnj 1 24:01–27:17)

ዘካርያስ የተናገረው ትንቢት (gnj 1 27:15–30:56)

ማርያም በመንፈስ ቅዱስ ፀነሰች፤ ዮሴፍ የሰጠው ምላሽ (gnj 1 30:58–35:29)

ዮሴፍ እና ማርያም ወደ ቤተልሔም ሄዱ፤ ኢየሱስ ተወለደ (gnj 1 35:30–39:53)

መላእክት ሜዳ ላይ ሲጠብቁ ለነበሩ እረኞች ተገለጡላቸው (gnj 1 39:54–41:40)

እረኞቹ ወደ ግርግም ሄዱ (gnj 1 41:41–43:53)

ኢየሱስን በይሖዋ ፊት ለማቅረብ ወደ ቤተ መቅደስ ሄዱ (gnj 1 43:56–45:02)

ስምዖን ክርስቶስን የማየት መብት አገኘ (gnj 1 45:04–48:50)

ሐና ስለ ሕፃኑ ተናገረች (gnj 1 48:52–50:21)

ኮከብ ቆጣሪዎች ሊጠይቁት ሄዱ፤ ሄሮድስ ኢየሱስን ለማስገደል የጠነሰሰው ሴራ (gnj 1 50:25–55:52)

ዮሴፍ፣ ማርያምንና ኢየሱስን ይዞ ወደ ግብፅ ሸሸ (gnj 1 55:53–57:34)

ሄሮድስ በቤተልሔምና በአካባቢዋ የሚገኙትን ሕፃን ወንዶች ሁሉ አስገደለ (gnj 1 57:35–59:32)

የኢየሱስ ቤተሰብ በናዝሬት መኖር ጀመረ (gnj 1 59:34–1:03:55)

የ12 ዓመቱ ኢየሱስ በቤተ መቅደሱ ውስጥ (gnj 1 1:04:00–1:09:40)

ኢየሱስ ከወላጆቹ ጋር ወደ ናዝሬት ተመለሰ (gnj 1 1:09:41–1:10:27)

እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም የሚመጣበት ጊዜ ደርሶ ነበር (gnj 1 1:10:28–1:10:55)