የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
አምላክን እንደምንወድ ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? (ዘዳ. 13:3, 4፤ 1 ዮሐ. 5:3)
ወንድሞቻችንን መውደድ ያለብን ለምንድን ነው? (1 ዮሐ. 4:11, 20, 21)
ባልንጀራችንን እንደምንወድ ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? (ዘሌ. 19:18፤ ኤፌ. 5:29)
ይሖዋን በፍቅሩ ልንመስለው የምንችለው እንዴት ነው? (1 ጴጥ. 4:8፤ ቆላ. 3:13)
ይሖዋን በማወደስ ረገድ ሊሳካልን የሚችለው እንዴት ነው? (መዝ. 104:33፤ 146:2, 5)
በሙሉ ልባችን ይሖዋን መውደድ ሲባል ምን ማለት ነው? (ዘፀ. 34:14፤ አሞጽ 5:15፤ ሮም 12:11)