ደፋር መሆናችሁን አሳዩ!
ጠዋት
-
3:30 ሙዚቃ
-
3:40 መዝሙር ቁ. 73 እና ጸሎት
-
3:50 ይሖዋ ድፍረት እንድናሳይ ይረዳናል
-
4:05 ሲምፖዚየም፦ ደፋር መሆናችሁን አሳዩ
-
እንደ ሄኖክ
-
እንደ ሙሴ
-
እንደ ኢዮሳፍጥ
-
እንደ ጴጥሮስ
-
-
5:05 መዝሙር ቁ. 69 እና ማስታወቂያዎች
-
5:15 አገልግሎታችሁን በድፍረት አከናውኑ
-
5:30 የጥምቀት ንግግር
-
6:00 መዝሙር ቁ. 48
ከሰዓት በኋላ
-
7:10 ሙዚቃ
-
7:20 መዝሙር ቁ. 63 እና ጸሎት
-
7:30 መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሕዝብ ንግግር፦ ከእውነተኛው አምልኮ ጎን ቁሙ
-
8:00 የመጠበቂያ ግንብ ጥናት
-
8:30 መዝሙር ቁ. 76 እና ማስታወቂያዎች
-
8:40 ሲምፖዚየም፦ ተጽዕኖ ሲደርስባችሁ እንደ ክርስቶስ ደፋር መሆናችሁን አሳዩ
-
በቤተሰብ ውስጥ
-
በትምህርት ቤት
-
በሥራ ቦታ
-
በምትኖሩበት ማኅበረሰብ
-
-
9:40 ድፍረት ማሳየታችሁ “ትልቅ ወሮታ” ያስገኝላችኋል
-
10:15 መዝሙር ቁ. 119 እና ጸሎት