አንድነት ያለው የይሖዋ ቤተሰብ
ጠዋት
-
3:30 ሙዚቃ
-
3:40 መዝሙር ቁ. 85 እና ጸሎት
-
3:50 በይሖዋ ቤተሰብ ውስጥ ያላችሁን ቦታ ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ
-
4:05 ሲምፖዚየም፦ ሌሎችን ጥሩ አድርገው ተቀብለዋል
-
• ኤሊሁ
-
• ሊዲያ
-
• ኢየሱስ
-
-
5:05 መዝሙር ቁ. 100 እና ማስታወቂያዎች
-
5:15 ሌሎች የይሖዋ ቤተሰብ አባል እንዲሆኑ መርዳታችሁን ቀጥሉ
-
5:30 የጥምቀት ንግግር
-
6:00 መዝሙር ቁ. 135
ከሰዓት በኋላ
-
7:10 ሙዚቃ
-
7:20 መዝሙር ቁ. 132 እና ጸሎት
-
7:30 መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሕዝብ ንግግር፦ ቤታችሁ የእረፍትና የሰላም ቦታ ነው?
-
8:00 የመጠበቂያ ግንብ ጥናት
-
8:30 መዝሙር ቁ. 136 እና ማስታወቂያዎች
-
8:40 ሲምፖዚየም፦ ሰላም ለማስፈን ጥረት አድርጉ—እንዴት?
-
• ‘ሌሎችን የሚያንጽ መልካም ቃል’ ተናገሩ
-
• ‘በፍቅር ተመላለሱ’
-
• ጠላቶቻችንን ተቋቋሙ
-
-
9:40 ስለ መንፈሳዊ ቤተሰባችሁ ‘ምስጋና ማቅረባችሁን አታቋርጡ’
-
10:15 መዝሙር ቁ. 107 እና ጸሎት