የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
1. በይሖዋ ቤተሰብ ውስጥ ያለንን ቦታ ከፍ አድርገን እንደምንመለከተው ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? (ኤፌ. 4:3)
2. ሌሎችን ጥሩ አድርገን መቀበል የምንችለው እንዴት ነው? እንዲህ ማድረግ ያለብንስ ለምንድን ነው? (ሮም 15:7)
3. በተቻለ መጠን ብዙ ሰዎች የይሖዋ ቤተሰብ አባላት እንዲሆኑ መርዳት የምንችለው እንዴት ነው? (ኤፌ. 2:17፤ 6:15)
5. ለመንፈሳዊ ቤተሰባችን ያለንን ፍቅር ማሳደግ የምንችለው እንዴት ነው? (ኤፌ. 1:15, 16)
© 2022 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
CA-copgm23-AM