ቅዳሜ
“ሁሉንም በትዕግሥት ያዙ”—1 ተሰሎንቄ 5:14
ጠዋት
-
3:20 የሙዚቃ ቪዲዮ
-
3:30 መዝሙር ቁ. 58 እና ጸሎት
-
3:40 ሲምፖዚየም፦ ‘በትዕግሥት ራሳችንን ብቁ የአምላክ አገልጋዮች አድርገን እናቀርባለን’
-
• ስንሰብክ (የሐዋርያት ሥራ 26:29፤ 2 ቆሮንቶስ 6:4-6)
-
• የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶችን ስናስተምር (ዮሐንስ 16:12)
-
• እርስ በርስ ስንበረታታ (1 ተሰሎንቄ 5:11)
-
• በሽምግልና ስናገለግል (2 ጢሞቴዎስ 4:2)
-
-
4:30 እሱ ስለታገሣችሁ እናንተም ታገሡ! (ማቴዎስ 7:1, 2፤ 18:23-35)
-
4:50 መዝሙር ቁ. 138 እና ማስታወቂያዎች
-
5:00 ሲምፖዚየም፦ ‘በትዕግሥት እርስ በርሳችሁ በፍቅር ተቻቻሉ’
-
• አማኝ ያልሆኑ ዘመዶቻችሁን (ቆላስይስ 4:6)
-
• የትዳር አጋራችሁን (ምሳሌ 19:11)
-
• ልጆቻችሁን (2 ጢሞቴዎስ 3:14)
-
• አረጋዊ ወይም አቅመ ደካማ የሆኑ ቤተሰቦቻችሁን (ዕብራውያን 13:16)
-
-
5:45 የጥምቀት ንግግር፦ የይሖዋን ትዕግሥት እንደ መዳን ቁጠሩት! (2 ጴጥሮስ 3:13-15)
-
6:15 መዝሙር ቁ. 75 እና የምሳ እረፍት
ከሰዓት በኋላ
-
7:35 የሙዚቃ ቪዲዮ
-
7:45 መዝሙር ቁ. 106
-
7:50 በቅጽበታዊ ደስታ አትታለሉ! (1 ተሰሎንቄ 4:3-5፤ 1 ዮሐንስ 2:17)
-
8:15 ሲምፖዚየም፦ “ትዕቢተኛ ከመሆን ይልቅ ታጋሽ መሆን ይሻላል”
-
• አዳምን ሳይሆን አቤልን ምሰሉ (መክብብ 7:8)
-
• ኤሳውን ሳይሆን ያዕቆብን ምሰሉ (ዕብራውያን 12:16)
-
• ቆሬን ሳይሆን ሙሴን ምሰሉ (ዘኁልቁ 16:9, 10)
-
• ሳኦልን ሳይሆን ሳሙኤልን ምሰሉ (1 ሳሙኤል 15:22)
-
• አቢሴሎምን ሳይሆን ዮናታንን ምሰሉ (1 ሳሙኤል 23:16-18)
-
-
9:15 መዝሙር ቁ. 87 እና ማስታወቂያዎች
-
9:25 ድራማ፦ “መንገድህን ለይሖዋ አደራ ስጥ”—ክፍል 1 (መዝሙር 37:5)
-
9:55 “ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን” (1 ቆሮንቶስ 4:12፤ ሮም 12:14, 21)
-
10:30 መዝሙር ቁ. 79 እና የመደምደሚያ ጸሎት