ዓርብ
“ፍቅር ታጋሽ . . . ነው”—1 ቆሮንቶስ 13:4
ጠዋት
-
3:20 የሙዚቃ ቪዲዮ
-
3:30 መዝሙር ቁ. 66 እና ጸሎት
-
3:40 የሊቀ መንበሩ ንግግር፦ “በትዕግሥት ጠብቁ”—ለምን? (ያዕቆብ 5:7, 8፤ ቆላስይስ 1:9-11፤ 3:12)
-
4:10 ሲምፖዚየም፦ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው”
-
• ይሖዋ ለጊዜ ያለው አመለካከት (መክብብ 3:1-8, 11)
-
• ወዳጅነት መመሥረት ጊዜ ይወስዳል (ምሳሌ 17:17)
-
• መንፈሳዊ እድገት ጊዜ ይወስዳል (ማርቆስ 4:26-29)
-
• ግባችን ላይ መድረስ ጊዜ ይወስዳል (መክብብ 11:4, 6)
-
-
5:05 መዝሙር ቁ. 143 እና ማስታወቂያዎች
-
5:15 ድራማዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ዳዊት ይሖዋን በትዕግሥት ጠብቋል (1 ሳሙኤል 24:2-15፤ 25:1-35፤ 26:2-12፤ መዝሙር 37:1-7)
-
5:45 የትዕግሥቱን ብዛት አድንቁ (ሮም 2:4, 6, 7፤ 2 ጴጥሮስ 3:8, 9፤ ራእይ 11:18)
-
6:15 መዝሙር ቁ. 147 እና የምሳ እረፍት
ከሰዓት በኋላ
-
7:35 የሙዚቃ ቪዲዮ
-
7:45 መዝሙር ቁ. 17
-
7:50 ኢየሱስን በትዕግሥቱ ምሰሉት (ዕብራውያን 12:2, 3)
-
8:10 ሲምፖዚየም፦ አምላክ ቃል የገባቸውን ነገሮች በትዕግሥት የሚወርሱትን ምሰሉ
-
• አብርሃም እና ሣራ (ዕብራውያን 6:12)
-
• ዮሴፍ (ዘፍጥረት 39:7-9)
-
• ኢዮብ (ያዕቆብ 5:11)
-
• መርዶክዮስ እና አስቴር (አስቴር 4:11-16)
-
• ዘካርያስ እና ኤልሳቤጥ (ሉቃስ 1:6, 7)
-
• ጳውሎስ (የሐዋርያት ሥራ 14:21, 22)
-
-
9:10 መዝሙር ቁ. 11 እና ማስታወቂያዎች
-
9:20 ሲምፖዚየም፦ ፍጥረት ስለ ይሖዋ የጊዜ አጠባበቅ ምን ያስተምረናል?
-
• ተክሎች (ማቴዎስ 24:32, 33)
-
• የባሕር ፍጥረታት (2 ቆሮንቶስ 6:2)
-
• ወፎች (ኤርምያስ 8:7)
-
• ነፍሳት (ምሳሌ 6:6-8፤ 1 ቆሮንቶስ 9:26)
-
• የየብስ ፍጥረታት (መክብብ 4:6፤ ፊልጵስዩስ 1:9, 10)
-
-
10:20 ‘ቀኑንም ሆነ ሰዓቱን አታውቁም’ (ማቴዎስ 24:36፤ 25:13, 46)
-
10:55 መዝሙር ቁ. 27 እና የመደምደሚያ ጸሎት