በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ወደ አምላክ እረፍት ግቡ!

ወደ አምላክ እረፍት ግቡ!

ዕብራውያን 4:​11

ጠዋት

  • 3:40 ሙዚቃ

  • 3:50 መዝሙር ቁ. 87 እና ጸሎት

  • 4:00 ወደ አምላክ እረፍት ግቡ—እንዴት?

  • 4:15 ‘የአምላክ ቃል ሕያው ነው’—ከምን አንጻር?

  • 4:30 መመሪያ ለማግኘት ምንጊዜም ወደ ይሖዋ ተመልከቱ

  • 4:55 መዝሙር ቁ. 89 እና ማስታወቂያዎች

  • 5:05 ይሖዋ ታዛዦችን ይባርካል

  • 5:35 የጥምቀት ንግግር

  • 6:05 መዝሙር ቁ. 32

ከሰዓት በኋላ

  • 7:20 ሙዚቃ

  • 7:30 መዝሙር ቁ. 49

  • 7:35 ተሞክሮዎች

  • 7:45 የመጠበቂያ ግንብ ጥናት

  • 8:15 ሲምፖዚየም፦ የይሖዋን ልብ ደስ ያሰኛሉ!

    • • ወጣቶች

    • • እህቶች

    • • አረጋውያን

  • 9:00 መዝሙር ቁ. 38 እና ማስታወቂያዎች

  • 9:10 ለይሖዋ በምታቀርቡት አገልግሎት ደስታ አግኙ

  • 9:55 መዝሙር ቁ. 118 እና ጸሎት