የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
1. ወደ አምላክ እረፍት መግባት የምንችለው እንዴት ነው? (ዘፍ. 2:1-3፤ ዕብ. 4:1, 11)
2. “የአምላክ ቃል” ኃይለኛ መሆኑን በሕይወታችን ማየት የምንችለው እንዴት ነው? (1 ተሰ. 2:13፤ ዕብ. 4:12)
3. መመሪያ ለማግኘት ምንጊዜም ወደ ይሖዋ መመልከት ያለብን ለምንድን ነው? (ኢሳ. 26:7-9, 15, 20)
4. የይሖዋን በረከት ለማግኘት ምን ማድረግ ይኖርብናል? (1 ጴጥ. 1:13-15፤ 1 ዮሐ. 5:3)
5. የይሖዋን ልብ ደስ ማሰኘት የምንችለው እንዴት ነው? (መዝ. 71:14, 15፤ ሮም 12:2፤ 1 ጴጥ. 4:10)
6. በይሖዋ አገልግሎት ደስታ ማግኘት የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐ. 5:17)
© 2023 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
CA-brpgm24-AM