መጠጣት
መጽሐፍ ቅዱስ የአልኮል መጠጥ በልኩ መጠጣትን ያወግዛል?
መዝ 104:14, 15፤ መክ 9:7፤ 10:19፤ 1ጢሞ 5:23
-
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
-
ዮሐ 2:1-11—ኢየሱስ በሠርግ ግብዣ ላይ በተገኘበት ወቅት ውኃን ወደ ወይን ጠጅ በመቀየር የመጀመሪያ ተአምሩን ፈጽሟል፤ ብዛት ያለው ግሩም የወይን ጠጅ በማቅረብ ሙሽሮቹን ከኀፍረት ታድጓቸዋል
-
ከመጠን በላይ መጠጣትና ስካር ምን አደጋዎች አሉት?
የአምላክ አገልጋዮች ስለ ስካር ምን አመለካከት አላቸው?
1ቆሮ 5:11፤ 6:9, 10፤ ኤፌ 5:18፤ 1ጢሞ 3:2, 3
-
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
-
ዘፍ 9:20-25—ኖኅ ሰከረ፤ ይህም የልጅ ልጁ ከባድ ኃጢአት እንዲፈጽም መንገድ ከፍቷል
-
1ሳሙ 25:2, 3, 36—ናባል ኃይለኛና ጅል ሰው ነው፤ ከፈጸማቸው አሳፋሪ ነገሮች አንዱ በጣም መስከር ነው
-
ዳን 5:1-6, 22, 23, 30, 31—ንጉሥ ቤልሻዛር ብዙ የወይን ጠጅ ጠጥቶ ሞቅ ሲለው ይሖዋን ተሳደበ፤ በዚያው ምሽት ተገደለ
-
ባንሰክርም እንኳ ስለምንጠጣው መጠን መጠንቀቅ ያለብን ለምንድን ነው?
ምሳሌ 23:20፤ ኢሳ 5:11፤ ሉቃስ 21:34፤ 1ጢሞ 3:8
በተጨማሪም 1ጴጥ 4:3ን ተመልከት
የሚጠጣውን መጠን መቆጣጠር የሚከብደውን ክርስቲያን ማገዝ የምንችለው እንዴት ነው?
ሮም 14:13, 21፤ 1ቆሮ 13:4, 5፤ 1ተሰ 4:4
በተጨማሪም “ራስን መግዛት” የሚለውን ተመልከት