ተግሣጽ
መጽሐፍ ቅዱስ ከሁሉ የላቀ የተግሣጽ ምንጭ የሆነው ለምንድን ነው?
ሁላችንም መመሪያና እርማት የሚያስፈልገን ለምንድን ነው?
የይሖዋ ተግሣጽ ለምን ነገር ማስረጃ ነው?
በተጨማሪም ዘዳ 8:5፤ ምሳሌ 13:24፤ ራእይ 3:19ን ተመልከት
-
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
-
2ሳሙ 12:9-13፤ 1ነገ 15:5፤ ሥራ 13:22—ንጉሥ ዳዊት በጣም ከባድ ኃጢአቶች ቢሠራም ይሖዋ በፍቅር ተግሣጽ ሰጥቶታል እንዲሁም ይቅር ብሎታል
-
ዮናስ 1:1-4, 15-17፤ 3:1-3—ነቢዩ ዮናስ የተሰጠውን ኃላፊነት ላለመወጣት ሸሽቶ በመሄዱ ይሖዋ ገሥጾታል፤ ሆኖም ሁለተኛ ዕድል ሰጥቶታል
-
የአምላክን ተግሣጽ አቅልለን አለመመልከታችን ጥበብ የሆነው ለምንድን ነው?
ምሳሌ 9:8፤ 12:1፤ 17:10፤ ዕብ 12:5, 6
በተጨማሪም 2ዜና 36:15, 16ን ተመልከት
የአምላክን ተግሣጽ የማይቀበሉ ሰዎች ምን ይገጥማቸዋል?
ምሳሌ 1:24-26፤ 13:18፤ 15:32፤ 29:1
በተጨማሪም ኤር 7:27, 28, 32-34ን ተመልከት
የይሖዋን ተግሣጽ መስማት ምን ጥቅም ያስገኛል?
ምሳሌ 4:13፤ 1ቆሮ 11:32፤ ቲቶ 1:13፤ ዕብ 12:10, 11
-
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
-
ዘዳ 30:1-6—ነቢዩ ሙሴ፣ ይሖዋ ለሕዝቡ የሚሰጠውን ተግሣጽ የሚሰሙ ሁሉ ምን በረከት እንደሚያገኙ ትንቢት ተናግሯል
-
2ዜና 7:13, 14—ይሖዋ፣ መለኮታዊ ተግሣጽ መቀበል ምን ጥሩ ውጤቶች እንዳሉት ለንጉሥ ሰለሞን ነግሮታል
-
ለሌሎች ከተሰጠ ተግሣጽ መጠቀም የምንችለው እንዴት ነው?
ሌሎች ከበድ ያለ ተግሣጽ ሲሰጣቸው መደሰት የሌለብን ለምንድን ነው?
አምላክ ከሚሰጠው ተግሣጽና ምክር ጥቅም ለማግኘት ምን ማድረግ ይኖርብናል?
በተጨማሪም ዘዳ 17:18, 19፤ መዝ 119:97ን ተመልከት
-
ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦
-
1ዜና 22:11-13—ንጉሥ ዳዊት፣ ልጁ ሰለሞን የአምላክን መመሪያዎች በጥንቃቄ እስከተከተለ ድረስ በረከት እንደሚያገኝ አስረግጦ ነግሮታል
-
መዝ 1:1-6—ይሖዋ ቃሉን የሚያነብቡና የሚያሰላስሉበት ሰዎች እንደሚባረኩ ቃል ገብቷል
-
አፍቃሪ ወላጆች ልጆቻቸውን የሚገሥጹት ለምንድን ነው?
“ወላጆች” የሚለውን ተመልከት
ልጆች ወላጆቻቸው ተግሣጽ ሲሰጧቸው ምን ማድረግ ይኖርባቸዋል?
“ቤተሰብ—ወንዶች እና ሴቶች ልጆች” የሚለውን ተመልከት