የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
2. ለምሥራቹ ጥብቅና መቆም የምንችለው እንዴት ነው? (ማቴ. 10:32፤ ሮም 10:9)
3. በአገልግሎት ውጤታማ ሠራተኞች ለመሆን የሚረዳን ምንድን ነው? (2 ጢሞ. 2:15)
4. የኦኔሲፎሮስን ምሳሌ መከተል የምንችለው እንዴት ነው? (2 ጢሞ. 1:7, 8)
5. ለአምላካችን ጥብቅና መቆም እንደማያሳፍረን የምናሳየው እንዴት ነው? (ዕብ. 10:39፤ 1 ጴጥ. 3:15፤ ዮሐ. 18:36፤ 1 ተሰ. 5:12, 13)
6. ‘በይሖዋ እንደምንኩራራ’ ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? (መዝ. 34:1, 2፤ 1 ቆሮ. 1:31)
© 2024 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
CA-brpgm25-AM