በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

መግቢያ

መግቢያ

መጽሐፍ ቅዱስ በዚህ ዘመን ጠቃሚ ነው?

የምንኖረው መረጃ እንደ ልብ በሚገኝበት የሥልጣኔ ዘመን ነው፤ ከዚህ አንጻር የመጽሐፍ ቅዱስ ምክር ጊዜ ያለፈበት ይመስልሃል? መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦

‘ቅዱሳን መጻሕፍት ሁሉ በአምላክ መንፈስ መሪነት የተጻፉና ጠቃሚ ናቸው።’—2 ጢሞቴዎስ 3:16

ይህ የመጠበቂያ ግንብ እትም የመጽሐፍ ቅዱስ ምክሮች በዕለት ተዕለት ሕይወታችን የሚጠቅሙን እንዴት እንደሆነ ያብራራል።