በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2017 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2017 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

  • በተሳሳተ መንገድ መረዳት ያለው፣ ቁ. 1

  • ተጨማሪ ማስረጃ (ታተናይ)፣ ቁ. 3

  • ትርጉሞች የበዙት ለምንድን ነው? ቁ. 6

  • ኤሊያስ ሁተ እና በዕብራይስጥ ያዘጋጃቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች፣ ቁ. 4

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብን አስደሳች ማድረግ፣ ቁ. 1

መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል

  • ሞትን እፈራ ነበር! (ኢቮን ክዎሪ)፣ ቁ. 1

  • አምላክ እንደሌለ ይሰማኝ ነበር (አንድሪአስ ጎሌትስ)፣ ቁ. 5

  • ከምንም ነገር በላይ የሚያስደስተኝ ቤዝቦል መጫወት ነበር! (ሳሙኤል ሃሚልተን)፣ ቁ. 3

ኢየሱስ ክርስቶስ

  • ስለ “ቡችሎች” የተናገረው ምሳሌ ሌሎችን ዝቅ የሚያደርግ ነበር? ቁ. 5

  • ኢየሱስ ምን ይመስል ነበር? ቁ. 6

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

  • መስጠት የሚያስገኛቸው ጥቅሞች፣ ቁ. 2

  • ሳያገቡ መኖር ከክርስቲያን አገልጋዮች የሚጠበቅ ብቃት ነው? ቁ. 2

  • ስህተትን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ መመልከት፣ ቁ. 6

  • አለመግባባቶችን በመፍታት ሰላም ለመፍጠር ጥረት ማድረግ፣ ሰኔ

  • አእምሮህን ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል አሸናፊ መሆን፣ ሐምሌ

  • ክርስቲያኖች ገናን ማክበር አለባቸው? ቁ. 6

  • ወዳጅነት አደጋ ላይ በሚወድቅበት ጊዜ፣ መጋ.

  • ፍቅር—ውድ የሆነ ባሕርይ፣ ነሐሴ

የሕይወት ታሪኮች

  • ሁሉን ነገር ትቶ ጌታን መከተል (ፌሊክስ ፋሃርዶ)፣ ታኅ.

  • መስማት የተሳነኝ መሆኔ ሌሎችን ከማስተማር አላገደኝም (ዋልተር ማርከን)፣ ግን.

  • መንፈሳዊ ከሆኑ ሰዎች ጋር በመሥራቴ ተባርኬያለሁ (ዴቪድ ሲንክሌር)፣ መስ.

  • ከጥበበኞች ጋር በመሄዴ ተጠቅሜያለሁ (ዊልያም ሳሙኤልሰን)፣ መጋ.

  • የአምላክን ጸጋ በተለያዩ መንገዶች ተመልክተናል (ዳግላስ ገስት)፣ የካ.

  • የክርስቶስ ወታደር ለመሆን ቁርጥ ውሳኔ አድርጌያለሁ (ዲሚትሪየስ ሳራስ)፣ ሚያ.

  • ይሖዋ የሚጠይቀንን ማድረግ በረከት ያስገኛል (ኦሊቭ ማቲውስ)፣ ጥቅ.

  • ፈተናዎችን በጽናት መቋቋም በረከት ያስገኛል (ፓቬል ሲቩልስኪ)፣ ነሐሴ

የተለያዩ ርዕሶች

  • መከራ፣ ቁ. 1

  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ሕይወትና ስለ ሞት ምን ይላል? ቁ. 4

  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ መላእክት ምን ይላል? ቁ. 5

  • ‘ማስተዋልሽ የተባረከ ይሁን!’ (አቢጋኤል)፣ ሰኔ

  • ምድር ገነት ትሆናለች የሚለው ሐሳብ ቅዠት ነው? ቁ. 4

  • በምድር ላይ ሰላም የሚሰፍንበት ጊዜ ይመጣ ይሆን? ቁ. 5

  • በምድር ላይ ፍትሕ የሚሰፍንበት ጊዜ ይመጣ ይሆን? ቁ. 3

  • በቤተ መቅደሱ ውስጥ እንስሳት ይሸጡ የነበሩት ሰዎች “ዘራፊዎች” መባላቸው ተገቢ የሆነው ለምንድን ነው? ሰኔ

  • በጥንታዊ ማሰሮ ላይ ተጽፎ የተገኘ የመጽሐፍ ቅዱስ ስም፣ መጋ.

  • በጥንት ጊዜ፣ ሰዎች እሳትን ከቦታ ቦታ የሚያጓጉዙት እንዴት ነበር? ጥር

  • አምላክ “ልዕልት” ብሎ ጠርቷታል (ሣራ)፣ ቁ. 5

  • ‘አምላክን በሚገባ ደስ አሰኝቷል’ (ሄኖክ)፣ ቁ. 1

  • አራቱ ፈረሰኞች፣ ቁ. 3

  • አርማጌዶን ምንድን ነው? ቁ. 6

  • አነስተኛዋ የዕብራይስጥ ፊደል፣ ቁ. 4

  • “አንቺ በጣም ውብ ሴት ነሽ” (ሣራ)፣ ቁ. 3

  • ኢየሱስ መሐላን ያወገዘው በየትኛው የአይሁዳውያን ልማድ የተነሳ ነው? ጥቅ.

  • ከሁሉ የላቀው ስጦታ፣ ቁ. 6

  • ከሰዎች ውጫዊ ገጽታ ባሻገር ተመልከቱ፣ ሰኔ

  • ከባርነት ነፃ መውጣት፣ ቁ. 2

  • የምንኖረው “በመጨረሻው ዘመን” ውስጥ ነው? ቁ. 2

  • የቤተሰባችን አባል የማይድን በሽታ ሲይዘው፣ ቁ. 4

  • የአርማትያሱ ዮሴፍ፣ ጥቅ.

  • ጋይዮስ ወንድሞቹን የረዳበት መንገድ፣ ግን.

  • ጭንቀት፣ ቁ. 4

  • ጳውሎስ የባሕር ጉዞው ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ ያቀረበው ሐሳብ (ሥራ 27)፣ ቁ. 5

የአንባቢያን ጥያቄዎች

  • ስለ ኢየሱስ የልጅነት ሕይወት የሚናገሩት የማቴዎስና የሉቃስ ዘገባዎች የሚለያዩት ለምንድን ነው? ነሐሴ

  • በመሲሑ የዘር ሐረግ ውስጥ የሚካተቱት የብኩርና መብት ያላቸው ሰዎች ብቻ ነበሩ? ታኅ.

  • አንድ ክርስቲያን፣ ሌሎች ከሚያደርሱበት ጥቃት ራሱን ለመከላከል ሲል የጦር መሣሪያ መያዙ ተገቢ ነው? ሐምሌ

  • ክርስቲያን ባለትዳሮች ሉፕን (IUD) ከቅዱሳን መጻሕፍት አንጻር ተቀባይነት እንዳለው የእርግዝና መከላከያ አድርገው ሊመለከቱት ይችላሉ? ታኅ.

  • ይሖዋ “ልትሸከሙት ከምትችሉት በላይ ፈተና እንዲደርስባችሁ አይፈቅድም” (1ቆሮ 10:13)፣ የካ.

የይሖዋ ምሥክሮች

  • “ለጋስ ሰው ይባረካል” (መዋጮ)፣ ኅዳር

  • “ቀጣዩን ትልቅ ስብሰባ የምናደርገው መቼ ይሆን?” (ሜክሲኮ)፣ ነሐሴ

  • “በጣም አስቸጋሪ ወይም በጣም ረጅም የሆነ መንገድ የለም” (አውስትራሊያ)፣ የካ.

  • በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ቱርክ፣ ሐምሌ

  • በፈቃደኝነት አቅርበዋል (ያላገቡ እህቶች)፣ ጥር

  • ኑሮን ማቅለል የሚያስገኘው ደስታ፣ ግን.

  • “ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ልባችን በቅንዓትና በፍቅር ተሞልቶ ነበር” (የ1922 ትልቅ ስብሰባ)፣ ግን.

  • ከአዲሱ ጉባኤህ ጋር መላመድ፣ ኅዳር

  • ክርስቲያናዊ ደግነት ያስገኘው ውጤት፣ ጥቅ.

የጥናት ርዕሶች

  • ልባችሁ በመንፈሳዊ ሀብት ላይ ያተኮረ ይሁን፣ ሰኔ

  • ልክን ማወቅ ዛሬም አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? ጥር

  • መጥፎ ልማዶችን ማስወገድና እንዳያገረሹብን መከላከል፣ ነሐሴ

  • ማንኛውም ነገር ሽልማቱን እንዲያሳጣችሁ አትፍቀዱ፣ ኅዳር

  • ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን የሚያመጣው እውነት፣ ጥቅ.

  • ስለ ፍትሕ የይሖዋ ዓይነት አመለካከት አለህ? ሚያ.

  • “ስእለትህን ፈጽም፣” ሚያ.

  • ራስን የመግዛት ባሕርይን አዳብሩ፣ መስ.

  • “በተግባርና በእውነት” እንዋደድ፣ ጥቅ.

  • “በትንሣኤ እንደሚነሳ አውቃለሁ፣” ታኅ.

  • በትዕግሥት ለመጠበቅ ፈቃደኛ ናችሁ? ነሐሴ

  • “በአምላክ ተስፋ አደርጋለሁ፣” ታኅ.

  • በዛሬው ጊዜ የአምላክን ሕዝቦች የሚመራው ማን ነው? የካ.

  • “በይሖዋ ታመን፤ መልካም የሆነውንም አድርግ፣” ጥር

  • በደስታ ዘምሩ! ኅዳር

  • ቤዛው ከአባታችን የተገኘ “ፍጹም ገጸ በረከት፣” የካ.

  • ተፈታታኝ ሁኔታ በሚያጋጥመን ጊዜም ልካችንን ማወቅ፣ ጥር

  • ትኩረታችሁን አንገብጋቢ በሆነው ጉዳይ ላይ አድርጉ፣ ሰኔ

  • አስቀድሞ ለተጻፉት ነገሮች ትኩረት ትሰጣላችሁ? መጋ.

  • አዲሱን ስብዕና መልበስና እንደለበስን መቀጠል፣ ነሐሴ

  • እምነት በማዳበር ጥበብ የሚንጸባረቅበት ውሳኔ አድርጉ! መጋ.

  • እነዚህን ነገሮች “ታማኝ ለሆኑ ሰዎች አደራ ስጥ፣” ጥር

  • እንደ ይሖዋ ሩኅሩኅ ሁኑ፣ መስ.

  • እውነተኛ የሆነውን ሀብት መፈለግ፣ ሐምሌ

  • “ከመረዳት ችሎታ ሁሉ በላይ የሆነው የአምላክ ሰላም፣” ነሐሴ

  • “ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ፣” ሐምሌ

  • “ከእነዚህ አስበልጠህ ትወደኛለህ?” ግን.

  • ከዓለማዊ አስተሳሰብ ራቁ፣ ኅዳር

  • ክብር ለሚገባው ክብር ስጡ፣ መጋ.

  • ወላጆች—“ለመዳን የሚያበቃ ጥበብ” እንዲያገኙ ልጆቻችሁን እርዷቸው፣ ታኅ.

  • ወጣቶች—“የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ ለማድረስ ተግታችሁ ሥሩ፣” ታኅ.

  • “ዕቅድህን . . . ሁሉ ያሳካልህ፣” ሐምሌ

  • ዘካርያስ ካያቸው ራእዮች ምን ትምህርት እናገኛለን? ጥቅ.

  • የመምረጥ ነፃነታችሁን ታደንቃላችሁ? ጥር

  • የምታሳዩት የፈቃደኝነት መንፈስ ለይሖዋ ውዳሴ ያመጣል! ሚያ.

  • “የምድር ሁሉ ዳኛ” ምንጊዜም ትክክል የሆነውን ነገር ያደርጋል፣ ሚያ.

  • “የባዕድ አገር ሰዎች” ይሖዋን ‘በደስታ እንዲያገለግሉት’ መርዳት፣ ግን.

  • “የባዕድ አገር ሰዎችን” ልጆች መርዳት፣ ግን.

  • “የአምላካችን ቃል . . . ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል፣” መስ.

  • የአምላክ መንግሥት ሲመጣ የትኞቹ ነገሮች ይወገዳሉ? ሚያ.

  • “የአምላክ ቃል . . . ኃይለኛ ነው፣” መስ.

  • የይሖዋ ዓላማ ይፈጸማል! የካ.

  • የይሖዋን ሉዓላዊነት ደግፉ! ሰኔ

  • “ያህን አወድሱ!”—ለምን? ሐምሌ

  • ይሖዋ ሕዝቡን ይመራል፣ የካ.

  • ይሖዋ በሚደርስብን መከራ ሁሉ ያጽናናናል፣ ሰኔ

  • ይሖዋን መጠጊያችሁ አድርጋችሁታል? ኅዳር

  • ይሖዋን በሙሉ ልብ አገልግሉ! መጋ.

  • “ደፋር . . . ሁን፤ ሥራህንም ጀምር፣” መስ.

  • ጥበቃ የሚያደርጉልን ሠረገሎችና አክሊል፣ ጥቅ.

  • ፍቅራችሁ እንዳይቀዘቅዝ ተጠንቀቁ፣ ግን.

  • ፍትሕና ምሕረት በማሳየት ይሖዋን ምሰሉ፣ ኅዳር

ይሖዋ

  • ከሁሉ የላቀውን የአምላክ ስጦታ ትቀበላለህ? ቁ. 2

  • በሰዎች ላይ እየደረሰ ያለውን መከራ ያመጣው አምላክ ነው? ቁ. 1