በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2003 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2003 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2003 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ተራ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ተረጎሙ (በታሂቲ ቋንቋ)፣ 7/1

የእውነትን ቃል በትክክል እንድንጠቀም ምን ሊረዳን ይችላል? 1/1

ኢየሱስ ክርስቶስ

ቤተሰቦቹ፣ 12/15

ኢየሱስ በምድር ላይ ኖሯልን? 6/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ሁልጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ ሕግ ያስፈልግሃል? 12/1

ልጄን ትምህርት ቤት ማስገባት ይኖርብኛል? 3/15

“በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፣” 10/15

‘በነጻ የተቀበላችሁትን በነጻ ስጡ፣’ 8/1

ትክክለኛ አስተሳሰብ በመያዝ የጥበብ እርምጃ ውሰዱ፣ 7/15

አምላክን የሚያስደስት ልግስና፣ 6/1

አረጋውያን ወንድሞችንና እህቶችን ታከብራቸዋለህ? 9/1

“አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ፣” 3/15

እናንት ወላጆች፣ የልጆቻችሁን ልብ ጥሩ አድርጋችሁ ቅረጹ! 2/15

እናንት ወጣቶች​—⁠መንፈሳዊ እድገት እያደረጋችሁ ነውን? 4/1

ወጣቶች፣ ለይሖዋ እንደሚገባ ተመላለሱ፣ 10/15

ዘዴኛ የመሆንን ጥበብ ማዳበር፣ 8/1

የሁኔታዎች መለወጥ የሚፈጥረውን አጋጣሚ በሚገባ ተጠቀምበት፣ 3/1

የልግስና መንፈስ አዳብሩ፣ 11/1

የተግሣጽን ዓላማ መረዳት፣ 10/1

“የእውነት ከንፈር” (ምሳሌ 12)፣ 3/15

“የጠቢብ ትምህርት” የሕይወት ምንጭ ናት (ምሳሌ 13)፣ 9/15

ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር መማር፣ 6/1

ይሖዋን ‘በጉባኤ መካከል’ አመስግኑት፣ 9/1

ይሖዋን ከልብ እየፈለግኸው ነውን? 8/15

ይሖዋ የምታደርገውን ነገር በቁም ነገር ይመለከተዋልን? 5/1

‘ጥሩ ሰው በአምላክ ፊት ሞገስ ያገኛል’ (ምሳሌ 12)፣ 1/15

ጸንታችሁ ቁሙ፣ 5/15

ፍቅር መተኪያ የለውም፣ 7/1

ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች

“ለሰው ሁሉ የዋህነትን” አሳዩ፣ 4/1

ለይሖዋ ቀን ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፣ 12/15

ለጽድቅ ሲባል መሰደድ፣ 10/1

ሌሎችን በይሖዋ ዓይን ለማየት ጣሩ፣ 3/15

መንፈስ የሚናገረውን አዳምጡ! 5/15

መከራ ሲደርስባችሁ ሙሉ በሙሉ በይሖዋ ታመኑ፣ 9/1

ሰዎች የመንግሥቱን መልእክት እንዲቀበሉ እርዷቸው፣ 11/15

ሳናቋርጥ መጸለይ ያለብን ለምንድን ነው? 9/15

ስለ መንፈሳዊ ነገሮች መወያየት ያንጻል፣ 9/15

ሽልማቱን ለማግኘት ራስን የመግዛት ባሕርይ አሳዩ፣ 10/15

‘በቃሌ ኑሩ፣’ 2/1

በትዕግሥት ‘የመጠበቅ’ ዝንባሌ አለህ? 7/15

‘በአምላክ ቃል በትክክል ተጠቀሙ፣’ 11/15

በእርግጥ በምሥራቹ ታምናለህ? 1/15

በእውቀት ላይ ራስን መግዛት ጨምሩ፣ 10/15

በይሖዋ ስም ለዘላለም እንሄዳለን! (ሚክያስ)፣ 8/15

‘በይሖዋ ደስ ይበላችሁ፣’ 12/1

በፈተና መጽናት ለይሖዋ ክብር ያመጣል፣ 10/1

በፍጹም ልባችሁ በይሖዋ ታመኑ፣ 3/1

‘ብዙ ፍሬ አፍሩ፣’ 2/1

‘ተግታችሁ ጠብቁ’! 1/1

ታማኝ ክርስቲያን ሴቶች​​—⁠በአምላክ ፊት ውድ ናቸው፣ 11/1

“አትፍሩ፣ አትደንግጡም፣” 6/1

እምነትህ ምን ያህል ጠንካራ ነው? 1/15

‘እርስ በርሳችሁ ፍቅር ይኑራችሁ፣’ 2/1

“እነሆ፣ አምላካችን ይህ ነው፣” 7/1

እውነተኛ መጽናኛ ማግኘት የሚቻለው ከየት ነው? 5/1

“እግዚአብሔር ፍቅር ነው፣” 7/1

ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ነቅታችሁ ኑሩ! 1/1

ከምንጊዜውም በበለጠ ነቅተን እንጠብቅ፣ 12/15

ክርስቶስ ለጉባኤዎቹ የላከው መልእክት፣ 5/15

ወጣቶች​—⁠ይሖዋ ያደረጋችሁትን ሥራ አይረሳም! 4/15

ዝም ብላችሁ ቁሙ፣ የይሖዋንም ማዳን ተመልከቱ! 6/1

የማያዳላው አምላካችንን ይሖዋን ምሰሉ፣ 6/15

“የምታመሰግኑ ሁኑ፣” 12/1

የሰዎችን መልካም ጎን ተመልከቱ፣ 6/15

የእውነትን አምላክ መምሰል፣ 8/1

የዋህነት​—⁠እጅግ አስፈላጊ የሆነ ክርስቲያናዊ ባሕርይ፣ 4/1

የይሖዋ ቀን በቀረበ መጠን ለሰዎች ምን አመለካከት ሊኖረን ይገባል? 7/15

የይሖዋን ልብ ደስ የሚያሰኙ ወጣቶች፣ 4/15

የይሖዋን ልብ ደስ ያሰኙ ሴቶች፣ 11/1

የይሖዋ አገልጋዮች እውነተኛ ተስፋ አላቸው (ሚክያስ)፣ 8/15

የጌታን እራት ማክበር ያለብን ለምንድን ነው? 2/15

የጌታ እራት ለአንተ ምን ትርጉም አለው? 2/15

የጥንት ክርስቲያኖችና የሙሴ ሕግ፣ 3/15

ያዘኑትን አጽናኑ፣ 5/1

ይሖዋን መታመኛችሁ አድርጉት፣ 9/1

ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው? (ሚክያስ)፣ 8/15

“ይሖዋ ወዴት አለ?” ብለህ ትጠይቃለህን? 5/1

ይሖዋ የእውነት አምላክ ነው፣ 8/1

ደቀ መዛሙርት የማድረግ ዓላማ ይዛችሁ ስበኩ፣ 11/15

‘ደፋሮችና ጠንካሮች ሁኑ!’ 3/1

የሕይወት ታሪኮች

“ለይሖዋ ምንን እመልሳለሁ?” (ማሪያ ከራሲኒስ)፣ 12/1

ሌሎችን ማገልገል የራሴን ሥቃይ አስታግሶልኛል (ሁልያን አርያስ)፣ 7/1

ሕይወቴን የለወጠ አጭር ማስታወሻ (አይሪን ሆከስተንባክ)፣ 1/1

መለኮታዊውን ትምህርት በዓለም ዙሪያ በማስፋፋቱ ሥራ ያበረከትኩት ድርሻ (ሮበርት ኒዝቤት)፣ 4/1

መንግሥቱን ማስቀደም የተረጋጋና አስደሳች ሕይወት ያስገኛል (ጄታ ሱነል)፣ 3/1

በደረሰብኝ ከባድ መከራ ተፈተንኩ (ፔርክሊዝ ያኖሪስ)፣ 2/1

ወደር የማይገኝለት ደስታ! (ሬጅናልድ ዎልዎርክ)፣ 6/1

ይሖዋ ምንጊዜም ይንከባከበናል (ኤኔሌስ ምዛንግ)፣ 9/1

ይሖዋ ትሑት ሰዎችን ወደ እውነት ያመጣቸዋል (አሳኖ ኮሲኖ)፣ 10/1

ይሖዋ አምላኩ የሆነለት ሰው ደስተኛ ነው (ቶም ዲደር)፣ 8/1

ይሖዋ ከልጅነቴ ጀምሮ አስተምሮኛል (ሪቻርድ አብረሃምሰን)፣ 11/1

ደግነትን ይወድድ ነበር (ሚልተን ሄንሽል)፣ 8/15

የተለያዩ ርዕሶች

ለሥራ ሚዛናዊ አመለካከት ማዳበር፣ 2/1

ሌሎች በእርግጥ ያስፈልጉናል? 7/15

ልግስና፣ 6/1

መሠዊያ በአምልኮ ውስጥ ያለው ቦታ፣ 2/15

መንፈሳዊ እሴቶች፣ 4/15

መጽሐፍ ቅዱስ ትዳር የሰመረ እንዲሆን ይረዳል፣ 9/15

ማርቲን ሉተር፣ 9/15

ማንን ማመን ይቻላል? 11/1

ምን ዋጣቸው (ኖፕ እና ኖእ)፣ 7/1

ምን ዓይነት ስም እያተረፍክ ነው? 8/15

ምድር ገነት ትሆናለች? 11/15

‘ሰሎሞን ከእነዚህ እንደ አንዱ አልለበሰም፣’ 6/1

ቅንነት፣ 2/1

“በጎ ሕሊና ይኑራችሁ፣” 5/1

ባርቅ፣ 11/15

ቴሸን​—⁠የክርስትና ተሟጋች ወይስ መናፍቅ? 5/15

አሌክሳንደር ስድስተኛ (ጳጳስ)፣ 6/15

አምላክ መከራ ሲደርስብን ዝም ብሎ የሚመለከተው ለምንድን ነው? 1/1

አስተማማኝና አስደሳች ሥራ፣ 2/1

ኡጋሪት​—⁠ጥንታዊት ከተማ፣ 7/15

‘እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን’ አንዲት ብቻ ናት? 9/1

ከአእዋፍ የምናገኘው ትምህርት፣ 6/15

ክፋት ድል አድርጓልን? 1/15

ውሳኔ ማድረግ፣ 10/15

ውኃ የማይዙ ጉድጓዶች፣ 12/1

ዕጣን ማጤስ፣ 6/1

የመታሰቢያው በዓል (የጌታ እራት)፣ 4/1

“የመውጊያውን ብረት” ትቃወማለህ? (ሥራ 26:​14)፣ 10/1

የበለስ ዛፍ፣ 5/15

የቦዔዝና የሩት ጋብቻ፣ 4/15

የኖኅ ማስታወሻ፣ 5/15

ዩሲቢየስ​—⁠“የቤተ ክርስቲያን ታሪክ አባት” ነውን? 7/15

ያዕቆብ፣ 10/15

ድህነት፣ 3/15, 8/1

ድሆችን የሚጠቅም እርዳታ፣ 9/1

ጠባቡን መንገድ ለማግኘት የተደረገ ፍለጋ (የወንድማማቾች ኅብረት)፣ 12/15

ፍቅራዊ ደግነት፣ 4/15

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ለመዝሙራት የተሰጡት ቁጥሮች በተለያዩ ትርጉሞች ላይ ልዩነት የሚታይባቸው ለምንድን ነው? 4/1

ሕዝቅኤል ዲዳ ሆኖ የነበረው በምን መልኩ ነው? (ሕዝ. 24:27፤ 33:22)፣ 12/1

ሰይጣን ‘በሞት ላይ ሥልጣን’ አለውን? (ዕብ. 2:14)፣ 7/1

ሰይጣን በሰዎች ልብ ውስጥ ያለውን ማወቅ ይችላልን? 6/15

ስለ ሙታን መጠመቅ (1 ቆ⁠ሮ. 15:​29)፣ 10/1

በ33 እዘአ የተከናወነው ጥምቀት ራስን ለይሖዋ መወሰንን ያመለክታል? 5/15

“በራሱ ሕይወት” አለው ሲባል ምን ማለት ነው? (ዮሐ. 5:26፤ 6:53)፣ 9/15

በዕድሜ የገፉ ወይም የጤና እክል ያለባቸው ቅቡዓን በመታሰቢያው በዓል ላይ መገኘት ባይችሉ፣ 3/15

በፍርድ ቤት ውስጥ መሐላ መፈጸም ቅዱስ ጽሑፋዊ ተቀባይነት አለው? 1/15

‘አስተማሪን ከፊት እያዩ ቃሉን ከበስተኋላ መስማት’ (ኢሳ. 30:​20, 21)፣ 2/15

አንዲት ሴት አስገድዶ የመድፈር ጥቃት ሲሰነዘርባት መጮህ ያለባት ለምንድን ነው? 2/1

ኤልሳዕ የኤልያስ መንፈስ “ሁለት እጥፍ” እንዲሰጠው የጠየቀው ለምንድን ነው? (2 ነ⁠ገ. 2:⁠9)፣ 11/1

እየተሰቃየ ያለን የቤት እንስሳ መግደል ስህተት ነውን? 6/1

ከልደት ወር ጋር ይያያዛሉ የሚባሉ የከበሩ ድንጋዮች፣ 11/15

ካልታወቀ ምንጭ ድምፅ መስማት የአጋንንትን ተጽዕኖ ያሳያልን? 5/1

የሠርግ ስጦታ፣ 9/1

የአምላክ ፈቃድ በሰማይ ሆኖ ነበር? (ማቴ. 6:​10)፣ 12/15

ይሖዋ ከአንድ በላይ ማግባትን በተመለከተ ያለው አቋም ይለዋወጣል? 8/1

ይሖዋ “ከእኛ እንደ አንዱ” ሲል ስለ ማን መናገሩ ነበር? (ዘፍ. 3:22)፣ 10/15

“ጊዜ ሁሉ” (1 ቆ⁠ሮ. 11:​25, 26)፣ 1/1

የይሖዋ ምሥክሮች

“ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጁ፣” 12/1

ለየት ባለ ቋንቋ ማገልገል (ኮሪያ)፣ 6/15

ልዩ ትዝታ ያለው የስብከት ሥራ (ሜክሲኮ)፣ 4/15

ሕይወት በስደተኞች መጠለያ ካምፕ (ታንዛኒያ)፣ 2/15

“ሕይወት አስደሳች ነው!” 1/1

ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣ 10/15

ስደት፣ 3/1

“ቀናተኛ የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 1/15

በግፍ ለተገደሉት የመታሰቢያ ድንጋይ ቆመላቸው (ሃንጋሪ)፣ 1/15

በፊትና አሁን፣ 1/15, 3/15, 5/15, 7/15, 9/15, 11/15

ብራዚል (መስማት የተሳናቸው)፣ 2/1

ቼክ ሪፑብሊክ፣ 8/1

እውነተኛው አምልኮ ቤተሰብን አንድ ያደርጋል፣ 8/15

ዓለም አቀፍ ፈቃደኛ ሠራተኞች (ሜክሲኮ)፣ 5/1

የቀን መቁጠሪያ፣ 11/15

‘የነበረብኝን የባዶነት ስሜት አስወግዶልኛል’ (ወደ ይሖዋ ቅረቡ የተባለው መጽሐፍ)፣ 7/1

የወጣቶችን ልብ ለመንካት የተዘጋጀ ፊልም፣ 7/1

የደም ቅድስናን ለማክበር የተደረገ እርዳታ (ፊሊፒንስ)፣ 5/1

የጊልያድ ምረቃዎች፣ 6/15, 12/15

ዩክሬን፣ 10/1

ግሩም የእምነት ምሳሌ (ዩክሬን)፣ 3/1

ጠቅላይ ፍርድ ቤት እውነተኛውን አምልኮ አስከበረ (አርሜንያ)፣ 4/1

ጽናቷ ክሷታል፣ 1/1

ፈረንሳይ፣ 12/1

ፖላንድ፣ 10/1

ይሖዋ

በአምላክ የምታምነው ለምንድን ነው? 12/1

አምላክ በእርግጥ ለሰው ልጆች ያስባል? 10/1

አምላክን ምን መጠየቅ ትፈልጋለህ? 5/1

ይሖዋ​—⁠ልናውቀው የሚገባ አምላክ፣ 2/15

ይሖዋ ተራ ለሆኑ ሰዎች ያስባል፣ 4/15

ይሖዋ የምታደርገውን ነገር በቁም ነገር ይመለከተዋልን? 5/1