የ2003 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
የ2003 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት
መጽሐፍ ቅዱስ
ተራ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ተረጎሙ (በታሂቲ ቋንቋ)፣ 7/1
የእውነትን ቃል በትክክል እንድንጠቀም ምን ሊረዳን ይችላል? 1/1
ኢየሱስ ክርስቶስ
ቤተሰቦቹ፣ 12/15
ኢየሱስ በምድር ላይ ኖሯልን? 6/15
ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
ሁልጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ ሕግ ያስፈልግሃል? 12/1
ልጄን ትምህርት ቤት ማስገባት ይኖርብኛል? 3/15
“በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፣” 10/15
‘በነጻ የተቀበላችሁትን በነጻ ስጡ፣’ 8/1
ትክክለኛ አስተሳሰብ በመያዝ የጥበብ እርምጃ ውሰዱ፣ 7/15
አምላክን የሚያስደስት ልግስና፣ 6/1
አረጋውያን ወንድሞችንና እህቶችን ታከብራቸዋለህ? 9/1
“አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ፣” 3/15
እናንት ወላጆች፣ የልጆቻችሁን ልብ ጥሩ አድርጋችሁ ቅረጹ! 2/15
እናንት ወጣቶች—መንፈሳዊ እድገት እያደረጋችሁ ነውን? 4/1
ወጣቶች፣ ለይሖዋ እንደሚገባ ተመላለሱ፣ 10/15
ዘዴኛ የመሆንን ጥበብ ማዳበር፣ 8/1
የሁኔታዎች መለወጥ የሚፈጥረውን አጋጣሚ በሚገባ ተጠቀምበት፣ 3/1
የልግስና መንፈስ አዳብሩ፣ 11/1
የተግሣጽን ዓላማ መረዳት፣ 10/1
“የእውነት ከንፈር” (ምሳሌ 12)፣ 3/15
“የጠቢብ ትምህርት” የሕይወት ምንጭ ናት (ምሳሌ 13)፣ 9/15
ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር መማር፣ 6/1
ይሖዋን ‘በጉባኤ መካከል’ አመስግኑት፣ 9/1
ይሖዋን ከልብ እየፈለግኸው ነውን? 8/15
ይሖዋ የምታደርገውን ነገር በቁም ነገር ይመለከተዋልን? 5/1
‘ጥሩ ሰው በአምላክ ፊት ሞገስ ያገኛል’ (ምሳሌ 12)፣ 1/15
ጸንታችሁ ቁሙ፣ 5/15
ፍቅር መተኪያ የለውም፣ 7/1
ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች
“ለሰው ሁሉ የዋህነትን” አሳዩ፣ 4/1
ለይሖዋ ቀን ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፣ 12/15
ለጽድቅ ሲባል መሰደድ፣ 10/1
ሌሎችን በይሖዋ ዓይን ለማየት ጣሩ፣ 3/15
መንፈስ የሚናገረውን አዳምጡ! 5/15
መከራ ሲደርስባችሁ ሙሉ በሙሉ በይሖዋ ታመኑ፣ 9/1
ሰዎች የመንግሥቱን መልእክት እንዲቀበሉ እርዷቸው፣ 11/15
ሳናቋርጥ መጸለይ ያለብን ለምንድን ነው? 9/15
ስለ መንፈሳዊ ነገሮች መወያየት ያንጻል፣ 9/15
ሽልማቱን ለማግኘት ራስን የመግዛት ባሕርይ አሳዩ፣ 10/15
‘በቃሌ ኑሩ፣’ 2/1
በትዕግሥት ‘የመጠበቅ’ ዝንባሌ አለህ? 7/15
‘በአምላክ ቃል በትክክል ተጠቀሙ፣’ 11/15
በእርግጥ በምሥራቹ ታምናለህ? 1/15
በእውቀት ላይ ራስን መግዛት ጨምሩ፣ 10/15
በይሖዋ ስም ለዘላለም እንሄዳለን! (ሚክያስ)፣ 8/15
‘በይሖዋ ደስ ይበላችሁ፣’ 12/1
በፈተና መጽናት ለይሖዋ ክብር ያመጣል፣ 10/1
በፍጹም ልባችሁ በይሖዋ ታመኑ፣ 3/1
‘ብዙ ፍሬ አፍሩ፣’ 2/1
‘ተግታችሁ ጠብቁ’! 1/1
ታማኝ ክርስቲያን ሴቶች—በአምላክ ፊት ውድ ናቸው፣ 11/1
“አትፍሩ፣ አትደንግጡም፣” 6/1
እምነትህ ምን ያህል ጠንካራ ነው? 1/15
‘እርስ በርሳችሁ ፍቅር ይኑራችሁ፣’ 2/1
“እነሆ፣ አምላካችን ይህ ነው፣” 7/1
እውነተኛ መጽናኛ ማግኘት የሚቻለው ከየት ነው? 5/1
“እግዚአብሔር ፍቅር ነው፣” 7/1
ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ነቅታችሁ ኑሩ! 1/1
ከምንጊዜውም በበለጠ ነቅተን እንጠብቅ፣ 12/15
ክርስቶስ ለጉባኤዎቹ የላከው መልእክት፣ 5/15
ወጣቶች—ይሖዋ ያደረጋችሁትን ሥራ አይረሳም! 4/15
ዝም ብላችሁ ቁሙ፣ የይሖዋንም ማዳን ተመልከቱ! 6/1
የማያዳላው አምላካችንን ይሖዋን ምሰሉ፣ 6/15
“የምታመሰግኑ ሁኑ፣” 12/1
የሰዎችን መልካም ጎን ተመልከቱ፣ 6/15
የእውነትን አምላክ መምሰል፣ 8/1
የዋህነት—እጅግ አስፈላጊ የሆነ ክርስቲያናዊ ባሕርይ፣ 4/1
የይሖዋ ቀን በቀረበ መጠን ለሰዎች ምን አመለካከት ሊኖረን ይገባል? 7/15
የይሖዋን ልብ ደስ የሚያሰኙ ወጣቶች፣ 4/15
የይሖዋን ልብ ደስ ያሰኙ ሴቶች፣ 11/1
የይሖዋ አገልጋዮች እውነተኛ ተስፋ አላቸው (ሚክያስ)፣ 8/15
የጌታን እራት ማክበር ያለብን ለምንድን ነው? 2/15
የጌታ እራት ለአንተ ምን ትርጉም አለው? 2/15
የጥንት ክርስቲያኖችና የሙሴ ሕግ፣ 3/15
ያዘኑትን አጽናኑ፣ 5/1
ይሖዋን መታመኛችሁ አድርጉት፣ 9/1
ይሖዋ ከእኛ የሚፈልገው ምንድን ነው? (ሚክያስ)፣ 8/15
“ይሖዋ ወዴት አለ?” ብለህ ትጠይቃለህን? 5/1
ይሖዋ የእውነት አምላክ ነው፣ 8/1
ደቀ መዛሙርት የማድረግ ዓላማ ይዛችሁ ስበኩ፣ 11/15
‘ደፋሮችና ጠንካሮች ሁኑ!’ 3/1
የሕይወት ታሪኮች
“ለይሖዋ ምንን እመልሳለሁ?” (ማሪያ ከራሲኒስ)፣ 12/1
ሌሎችን ማገልገል የራሴን ሥቃይ አስታግሶልኛል (ሁልያን አርያስ)፣ 7/1
ሕይወቴን የለወጠ አጭር ማስታወሻ (አይሪን ሆከስተንባክ)፣ 1/1
መለኮታዊውን ትምህርት በዓለም ዙሪያ በማስፋፋቱ ሥራ ያበረከትኩት ድርሻ (ሮበርት ኒዝቤት)፣ 4/1
መንግሥቱን ማስቀደም የተረጋጋና አስደሳች ሕይወት ያስገኛል (ጄታ ሱነል)፣ 3/1
በደረሰብኝ ከባድ መከራ ተፈተንኩ (ፔርክሊዝ ያኖሪስ)፣ 2/1
ወደር የማይገኝለት ደስታ! (ሬጅናልድ ዎልዎርክ)፣ 6/1
ይሖዋ ምንጊዜም ይንከባከበናል (ኤኔሌስ ምዛንግ)፣ 9/1
ይሖዋ ትሑት ሰዎችን ወደ እውነት ያመጣቸዋል (አሳኖ ኮሲኖ)፣ 10/1
ይሖዋ አምላኩ የሆነለት ሰው ደስተኛ ነው (ቶም ዲደር)፣ 8/1
ይሖዋ ከልጅነቴ ጀምሮ አስተምሮኛል (ሪቻርድ አብረሃምሰን)፣ 11/1
ደግነትን ይወድድ ነበር (ሚልተን ሄንሽል)፣ 8/15
የተለያዩ ርዕሶች
ለሥራ ሚዛናዊ አመለካከት ማዳበር፣ 2/1
ሌሎች በእርግጥ ያስፈልጉናል? 7/15
ልግስና፣ 6/1
መሠዊያ በአምልኮ ውስጥ ያለው ቦታ፣ 2/15
መንፈሳዊ እሴቶች፣ 4/15
መጽሐፍ ቅዱስ ትዳር የሰመረ እንዲሆን ይረዳል፣ 9/15
ማርቲን ሉተር፣ 9/15
ማንን ማመን ይቻላል? 11/1
ምን ዋጣቸው (ኖፕ እና ኖእ)፣ 7/1
ምን ዓይነት ስም እያተረፍክ ነው? 8/15
ምድር ገነት ትሆናለች? 11/15
‘ሰሎሞን ከእነዚህ እንደ አንዱ አልለበሰም፣’ 6/1
ቅንነት፣ 2/1
“በጎ ሕሊና ይኑራችሁ፣” 5/1
ባርቅ፣ 11/15
ቴሸን—የክርስትና ተሟጋች ወይስ መናፍቅ? 5/15
አሌክሳንደር ስድስተኛ (ጳጳስ)፣ 6/15
አምላክ መከራ ሲደርስብን ዝም ብሎ የሚመለከተው ለምንድን ነው? 1/1
አስተማማኝና አስደሳች ሥራ፣ 2/1
ኡጋሪት—ጥንታዊት ከተማ፣ 7/15
‘እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን’ አንዲት ብቻ ናት? 9/1
ከአእዋፍ የምናገኘው ትምህርት፣ 6/15
ክፋት ድል አድርጓልን? 1/15
ውሳኔ ማድረግ፣ 10/15
ውኃ የማይዙ ጉድጓዶች፣ 12/1
ዕጣን ማጤስ፣ 6/1
የመታሰቢያው በዓል (የጌታ እራት)፣ 4/1
“የመውጊያውን ብረት” ትቃወማለህ? (ሥራ 26:14)፣ 10/1
የበለስ ዛፍ፣ 5/15
የቦዔዝና የሩት ጋብቻ፣ 4/15
የኖኅ ማስታወሻ፣ 5/15
ዩሲቢየስ—“የቤተ ክርስቲያን ታሪክ አባት” ነውን? 7/15
ያዕቆብ፣ 10/15
ድህነት፣ 3/15, 8/1
ድሆችን የሚጠቅም እርዳታ፣ 9/1
ጠባቡን መንገድ ለማግኘት የተደረገ ፍለጋ (የወንድማማቾች ኅብረት)፣ 12/15
ፍቅራዊ ደግነት፣ 4/15
የአንባቢያን ጥያቄዎች
ለመዝሙራት የተሰጡት ቁጥሮች በተለያዩ ትርጉሞች ላይ ልዩነት የሚታይባቸው ለምንድን ነው? 4/1
ሕዝቅኤል ዲዳ ሆኖ የነበረው በምን መልኩ ነው? (ሕዝ. 24:27፤ 33:22)፣ 12/1
ሰይጣን ‘በሞት ላይ ሥልጣን’ አለውን? (ዕብ. 2:14)፣ 7/1
ሰይጣን በሰዎች ልብ ውስጥ ያለውን ማወቅ ይችላልን? 6/15
ስለ ሙታን መጠመቅ (1 ቆሮ. 15:29)፣ 10/1
በ33 እዘአ የተከናወነው ጥምቀት ራስን ለይሖዋ መወሰንን ያመለክታል? 5/15
“በራሱ ሕይወት” አለው ሲባል ምን ማለት ነው? (ዮሐ. 5:26፤ 6:53)፣ 9/15
በዕድሜ የገፉ ወይም የጤና እክል ያለባቸው ቅቡዓን በመታሰቢያው በዓል ላይ መገኘት ባይችሉ፣ 3/15
በፍርድ ቤት ውስጥ መሐላ መፈጸም ቅዱስ ጽሑፋዊ ተቀባይነት አለው? 1/15
‘አስተማሪን ከፊት እያዩ ቃሉን ከበስተኋላ መስማት’ (ኢሳ. 30:20, 21)፣ 2/15
አንዲት ሴት አስገድዶ የመድፈር ጥቃት ሲሰነዘርባት መጮህ ያለባት ለምንድን ነው? 2/1
ኤልሳዕ የኤልያስ መንፈስ “ሁለት እጥፍ” እንዲሰጠው የጠየቀው ለምንድን ነው? (2 ነገ. 2:9)፣ 11/1
እየተሰቃየ ያለን የቤት እንስሳ መግደል ስህተት ነውን? 6/1
ከልደት ወር ጋር ይያያዛሉ የሚባሉ የከበሩ ድንጋዮች፣ 11/15
ካልታወቀ ምንጭ ድምፅ መስማት የአጋንንትን ተጽዕኖ ያሳያልን? 5/1
የሠርግ ስጦታ፣ 9/1
የአምላክ ፈቃድ በሰማይ ሆኖ ነበር? (ማቴ. 6:10)፣ 12/15
ይሖዋ ከአንድ በላይ ማግባትን በተመለከተ ያለው አቋም ይለዋወጣል? 8/1
ይሖዋ “ከእኛ እንደ አንዱ” ሲል ስለ ማን መናገሩ ነበር? (ዘፍ. 3:22)፣ 10/15
“ጊዜ ሁሉ” (1 ቆሮ. 11:25, 26)፣ 1/1
የይሖዋ ምሥክሮች
“ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጁ፣” 12/1
ለየት ባለ ቋንቋ ማገልገል (ኮሪያ)፣ 6/15
ልዩ ትዝታ ያለው የስብከት ሥራ (ሜክሲኮ)፣ 4/15
ሕይወት በስደተኞች መጠለያ ካምፕ (ታንዛኒያ)፣ 2/15
“ሕይወት አስደሳች ነው!” 1/1
ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣ 10/15
ስደት፣ 3/1
“ቀናተኛ የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 1/15
በግፍ ለተገደሉት የመታሰቢያ ድንጋይ ቆመላቸው (ሃንጋሪ)፣ 1/15
በፊትና አሁን፣ 1/15, 3/15, 5/15, 7/15, 9/15, 11/15
ብራዚል (መስማት የተሳናቸው)፣ 2/1
ቼክ ሪፑብሊክ፣ 8/1
እውነተኛው አምልኮ ቤተሰብን አንድ ያደርጋል፣ 8/15
ዓለም አቀፍ ፈቃደኛ ሠራተኞች (ሜክሲኮ)፣ 5/1
የቀን መቁጠሪያ፣ 11/15
‘የነበረብኝን የባዶነት ስሜት አስወግዶልኛል’ (ወደ ይሖዋ ቅረቡ የተባለው መጽሐፍ)፣ 7/1
የወጣቶችን ልብ ለመንካት የተዘጋጀ ፊልም፣ 7/1
የደም ቅድስናን ለማክበር የተደረገ እርዳታ (ፊሊፒንስ)፣ 5/1
የጊልያድ ምረቃዎች፣ 6/15, 12/15
ዩክሬን፣ 10/1
ግሩም የእምነት ምሳሌ (ዩክሬን)፣ 3/1
ጠቅላይ ፍርድ ቤት እውነተኛውን አምልኮ አስከበረ (አርሜንያ)፣ 4/1
ጽናቷ ክሷታል፣ 1/1
ፈረንሳይ፣ 12/1
ፖላንድ፣ 10/1
ይሖዋ
በአምላክ የምታምነው ለምንድን ነው? 12/1
አምላክ በእርግጥ ለሰው ልጆች ያስባል? 10/1
አምላክን ምን መጠየቅ ትፈልጋለህ? 5/1
ይሖዋ—ልናውቀው የሚገባ አምላክ፣ 2/15
ይሖዋ ተራ ለሆኑ ሰዎች ያስባል፣ 4/15
ይሖዋ የምታደርገውን ነገር በቁም ነገር ይመለከተዋልን? 5/1