በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የ2006 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2006 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

የ2006 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ለማስፋፋት የተደረገ ድፍረት የተሞላበት ጥረት (ሴራፊም)፣ 5/15

መረዳት፣ 4/1

“አቤቱ፤ ሕግህን ምንኛ ወደድሁ!” 9/15

ከመጠን በላይ ጥብቅ ነው? 10/1

ክሪስቶፍ ፕላንታን–የመጽሐፍ ቅዱስ ሕትመት፣ 11/15

የዕዝራ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 1/15

የነህምያ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 2/1

የአስቴር መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/1

የኢዮብ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15

የመዝሙር አንደኛ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 5/15

የመዝሙር ሁለተኛ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 6/1

የመዝሙር ሦስተኛና አራተኛ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 7/15

የመዝሙር አምስተኛ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/1

የምሳሌ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15

የመክብብ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/1

የማሕልየ መሓልይ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/15

የኢሳይያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች–ክፍል 1፣ 12/1

የቅዱሳን ጽሑፎች ዝርዝር (ሙራቶሪያን ፍራግመንት)፣ 2/15

“ጥቅስን ከጥቅስ ጋር እናወዳድር፣” 8/15

“ጥቅሶችን የያዘ የመጀመሪያው ጽሑፍ፣” 1/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

ሞት የፈረደበት ሊቀ ካህን፣ 1/15

የመሲሕ መምጣት፣ 2/15

የክርስቶስ ትምህርቶች በተግባር እየዋሉ ነው? 3/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ለአረጋውያን የሚሆን ማጽናኛ፣ 6/1

ለድሆች አሳቢነት እናሳይ፣ 5/1

ልታጠራቅመው ስለማትችል በሚገባ ተጠቀምበት (ጊዜ)፣ 8/1

ልጆችን ማሳደግ፣ 11/1

ሐቀኛ መሆን ይክሳል፣ 12/1

በሥልጣን አጠቃቀም ረገድ ክርስቶስን ምሰሉ፣ 4/1

‘በወቅቱ የተነገረ ቃል፣’ 1/1

በውጭ አገር ቋንቋ በሚመራ ጉባኤ ውስጥ ማገልገል፣ 3/15

‘በድፍረት’ የመናገር ችሎታ፣ 5/15

ትክክል የሆነውን ለማድረግ መጣር ያለብን ለምንድን ነው? 11/15

ትዕቢት እና ትሕትናን በተመለከተ የተሰጠ ትምህርት፣ 6/15

አምላክን መፍራት “ጥበብን መማር ነው” (ምሳሌ 15)፣ 8/1

አትፍሩ፣ 5/1

አንተንም የሚመለከት አከራካሪ ጉዳይ፣ 11/15

‘እርማትን የሚቀበል አስተዋይነቱን ያሳያል’ (ምሳሌ 15)፣ 7/1

እውነተኛ ብልጽግና፣ 2/1

ከትዳር ጓደኛ ጋር በግልጽ መነጋገር፣ 4/15

ከአምላክ ፈቃድ ጋር የሚስማማ ውሳኔ ማድረግ፣ 4/15

ከፍተኛ ዋጋ ያለው ‘ተሰባሪ ዕቃ፣’ 5/15

ወላጆች–ለልጆቻችሁ ጥሩ ምሳሌ ሁኑ፣ 4/1

የልጆችን ልብ መንካት፣ 5/1

የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ሥርዓቶች በመከተል እርካታና ደስታ ማግኘት፣ 6/1

የምታሰላስልበትን ጊዜ አስደሳች አድርገው፣ 1/1

የምትወዱት ሰው ይሖዋን ማምለኩን ሲያቆም፣ 9/1

የሠርግ ቀን፣ 10/15

የሕይወት ታሪኮች

መጽናት ደስታ ያስገኛል (ማሪዮ ሮሻ ዴ ሶዛ)፣ 7/1

ስምንት ልጆችን ማሳደግ (ጃስሊን ቫለንታይን)፣ 1/1

በመንፈሳዊ ጠንካራ ሆነን ለመቀጠል ያደረግነው ትግል (ሮልፍ ብሩገማየር)፣ 12/1

ትክክል የሆነውን ማወቅና መፈጸም (ሃደን ሳንደርሰን)፣ 3/1

አምላክ መከራ እንዲኖር ለምን እንደፈቀደ ማወቅ (ሃሪ ፐሎያን)፣ 5/1

ከዓመታት በኋላ ቤተሰባችን አንድ ሆነ! (ሱሚኮ ሂራኖ)፣ 8/1

የቤተሰቦቼ ታማኝነት ጠቅሞኛል (ካትሊን ኩክ)፣ 9/1

የጤና እክል እያለብኝም በደስታ ማገልገል (ቫርናቨስ ስፔትስዮቲስ)፣ 6/1

ይሖዋ ሚስዮናዊ ለመሆን የነበረኝን ፍላጎት አሳክቶልኛል (ሺላ ዊንፊልድ ዳ ኮንሳሶ)፣ 11/1

ይሖዋ እርሱን እንዳገኘው ረድቶኛል (ፍሎረንስ ክላርክ)፣ 2/1

ይሖዋ የኑሮ ውጣ ውረዶችን እንድቋቋም ረድቶኛል (ዴል ኧርዊን)፣ 10/1

ይሖዋን ለማገልገል ቆርጠናል (ሪሞ ክዎካነን)፣ 4/1

ደስ የሚሰኘው በይሖዋ ሕግ ነበር (አልበርት ሽሮደር)፣ 9/15

የቀን መቁጠሪያ

‘ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው፣’ 5/15

‘በክቡር ደም’ ተዋጅተናል፣ 3/15

በድፍረት የተሟላ ምሥክርነት መስጠት፣ 11/15

‘አምላካችን ሊያድነን ይችላል’ (ሦስት ዕብራውያን)፣ 7/15

‘ከመናገር ወደ ኋላ አንልም፣’ 9/15

‘ያህ ድነቴ ሆነልኝ፣’ 1/15

የተለያዩ ርዕሶች

ሃይማኖት ምን ጥቅም አለው? 9/1

ለዘላለም መኖር፣ 10/1

ላጋኒ አውና ዛፍ፣ 2/1

መላእክት፣ 1/15

ማቅ፣ 8/1

‘ምሳሌያዊው ድራማ፣’ 3/15

ምድርን የሚወርሱት እነማን ናቸው? 8/15

ሰላም የሰፈነበት ምድር–እንዲያው ሕልም ነው? 12/15

ሰብዓዊ ክብር፣ 8/1

ስለ እስራኤል የሚገልጽ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ ማስረጃ፣ 7/15

“በሕይወት የመኖራችን ዓላማ ምንድን ነው?” 10/15

በተንጣለለው ውቅያኖስ ላይ የጉዞን አቅጣጫ ማወቅ፣ 10/1

በጎ ምግባር ክፋትን ያሸንፍ ይሆን? 1/1

ባሮክ–የኤርምያስ ጸሐፊ፣ 8/15

ቴሌቪዥን ለልጆቻችሁ ጥሩ ሞግዚት ሊሆን ይችላል? 6/15

ኤብላ–ተረስታ የነበረችው ጥንታዊት ከተማ፣ 12/15

እውቀት፣ 7/1

እውነተኛ ጓደኞች እንዲኖሩህ ትፈልጋለህ? 3/1

ከአፍሪካ የተገኙ ተሞክሮዎች፣ 3/1

የምንኖረው “በመጨረሻው ዘመን” ውስጥ ነው? 9/15

የሞት መፍትሔ፣ 3/15

የሮማውያን መንገዶች፣ 10/15

የሰርዴሱ ሜለቶ፣ 4/15

የአምላክ መንግሥት፣ 7/15

የአይሁዳውያን የመንጻት ሥርዓት፣ 10/15

የአይሁድ ሸንጎ፣ 9/15

የእጁ ሥራዎች የሆኑት እንስሳት ይሖዋን ያወድሳሉ፣ 1/15

የክርስቶስ ተቃዋሚ፣ 12/1

‘የዮካል’ ማኅተም፣ 9/15

“የገሊላ ምድር ጌጥ” (ሴፎረስ)፣ 6/1

የገና በዓል፣ 12/15

ይሁዳ ባድማ ሆና ቆይታለች? 11/15

“ይህችን የወይን ተክል ተንከባከባት”! 6/15

ደስታ፣ 6/15

ድህነት፣ 5/1

ገንዘብ እና ጥሩ ሥነ ምግባር፣ 2/1

ጠቃሚ የሆነ አምልኮ፣ 9/1

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ሙሴ ‘ከእንግዲህ ወዲህ እንዲወጣ አልተፈቀደለትም?’ (ዘዳ 31:2)፣ 10/1

ምድር ትጠፋለች? (መዝ 102:26)፣ 1/1

ርኩሰት መፈጸም ሊያስወግድ ይችላል? 7/15

ሴቶች “በጉባኤ ዝም ይበሉ?” (1 ቆሮ 14:34)፣ 3/1

ስለ “ጥበብ” የተሰጠው መግለጫ ኢየሱስ ሰው ሆኖ ከመወለዱ በፊት ያሳለፈውን ሕይወት ያመለክታል? (ምሳሌ 8)፣ 8/1

በሕጉ ውስጥ ከፆታ ግንኙነት ጋር ተያያዥነት ያላቸው አንዳንድ ተፈጥሯዊ ነገሮች ሰውን እንደሚያረክሱ የተገለጸው ለምንድን ነው? 6/1

በቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ የነበሩት ነገሮች፣ 1/15

አንድ ክርስቲያን መኪና በሚያሽከረክርበት ጊዜ አደጋ አድርሶ የሰው ሕይወት ቢጠፋ፣ 9/15

አጋንንት ከሚያደርሱት ጥቃት መላቀቅ፣ 4/15

ኢየሱስ ለእናቱ አክብሮት እንደሌለው አሳይቷል? (ዮሐ 2:4)፣ 12/1

ኢየሱስ ያስጠነቀቀው ስለ የትኞቹ ሦስት አደገኛ ሁኔታዎች ነው? (ማቴ 5:22)፣ 2/15

ከመጨረሻው ፈተና በኋላ ሰዎች ኃጢአት ሊሠሩና ሊሞቱ ይችላሉ? 8/15

“ከሰማይ ከወረደው ከሰው ልጅ በቀር፣ ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም” (ዮሐ 3:13)፣ 6/15

‘የሕዝቦች ሀብት’ የተባሉት እንዲመጡ ያደረጋቸው ምንድን ነው? (ሐጌ 2:7)፣ 5/15

ዮሴፍ የተሰወረ ነገርን ያውቃል? (ዘፍ 44:5)፣ 2/1

“ጠቦት ፍየልን በእናቱ ወተት አትቀቅል” (ዘፀ 23:19)፣ 4/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ሄይቲ፣ 12/15

ልጆቻችሁ መልስ በመስጠት እንዲሳተፉ አስተምሯቸው፣ 11/15

“መዳናችን ቀርቧል!” የአውራጃ ስብሰባ፣ 3/1

መጀመሪያ ቢቃወሟቸውም በኋላ ግን ተቀበሏቸው (ፔሩ)፣ 1/1

“ምርጥ መደምደሚያ” (ስፔን)፣ 7/1

“ቀጥል! ቀጥል!” (በሩስያ የሚገኝ ተማሪ)፣ 3/1

በቦሊቪያ ርቀው የሚገኙት ከተሞች፣ 2/15

በአንድነት መገንባት፣ 11/1

በዕድሜ ቢገፉም ብቸኝነት አላጠቃቸውም (ፌርናንድ ሪቮሮል)፣ 8/15

‘በዘጠኝ ዓመቱ ልጅ ምክንያት፣’ 9/1

አስደሳች እድገት (ታይዋን)፣ 8/15

አዲስ የተሾሙ የበላይ አካሉ አባላት፣ 3/15

ኡጋንዳ፣ 6/15

እምነቷ ሌሎችን ያበረታታል (ካናሪ ደሴቶች)፣ 7/1

“ከዛሬ ጀምሮ አምላክ መኖሩን አምኛለሁ” (ቼክ ሪፑብሊክ)፣ 7/15

ወይን ጠጅ ቀለም ያለው ሦስት ማዕዘን ምልክት፣ 2/15

የአገልጋዮች ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት፣ 11/15

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 1/1, 7/1

ዳንኤልና በአውራጃ ስብሰባ ላይ ያደረገው ባጅ፣ 11/1

ዳኞች ሊገሠጹ ይችላሉ? 12/1

ጊኒ፣ 10/15

ፍጹም ለውጥ ያመጣ ጉብኝት፣ 7/1

ፓናማ፣ 4/15

የጥናት ርዕሶች

‘ሂዱና እያጠመቃችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፣’ 4/1

‘ለሕዝብ ሁሉ የሚሰጥ ምስክርነት፣’ 2/1

‘ለመንጋው ምሳሌ’ የሚሆኑ እረኞች፣ 5/1

ለመዳን የሚያስፈልገውን ዝግጅት አድርገሃል? 5/15

ለመጠመቅ የሚያስችለውን ብቃት ማሟላት፣ 4/1

ለዲያብሎስ ስፍራ አትስጡት፣ 1/15

ልመናችሁን በአምላክ ፊት አቅርቡ፣ 9/1

“ሕግህን ምንኛ ወደድሁ!” 6/15

መንፈስን የሚያድስ ጤናማ መዝናኛ፣ 3/1

“ማሳሰቢያህ ለእኔ ደስታዬ ነው፣” 6/15

ምንጊዜም የይሖዋን ተግሣጽ ተቀበል፣ 11/15

ሰይጣንን ተቃወሙት፣ ከእናንተም ይሸሻል! 1/15

ቅዱስ ለሆኑት ስብሰባዎቻችን አክብሮት ማሳየት፣ 11/1

‘በልጅነት ሚስትህ ደስ ይበልህ፣’ 9/15

‘በሕይወት እንድትኖር ሕይወትን ምረጥ፣’ 6/1

በሰማይና በምድር ያሉትን ነገሮች መጠቅለል፣ 2/15

በአምላክ የምትተማመነው ምን ያህል ነው? 1/1

በአምላክም ሆነ በሰው ፊት ክቡር የሆነ የጋብቻ ሥነ ሥርዓት፣ 10/15

በይሖዋ ድርጅት ውስጥ ባለው መልካም ነገር ላይ አተኩሩ፣ 7/15

ብርሃኑ እየደመቀ በሚሄደው መንገድ ላይ መጓዝ፣ 2/15

‘ታላቁ የይሖዋ ቀን ቀርቧል፣’ 12/15

ንጉሡን ክርስቶስን በታማኝነት ማገልገል፣ 5/1

አምላክ የመረጠው ብሔር አባል ሆኖ መወለድ፣ 7/1

አምላክን በመፍራት ጠቢብ ሁን! 8/1

‘አታጉረምርሙ፣’ 7/15

አንደበታችሁን በመቆጣጠር ፍቅርና አክብሮት አሳዩ፣ 9/15

“ኢዮብ እንዴት ታግሦ እንደ ጸና ሰምታችኋል፣” 8/15

እምነትህ በአኗኗርህ በግልጽ ይታይ፣ 10/15

እምነትና አምላካዊ ፍርሃት የሚያስገኘው ድፍረት፣ 10/1

“እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ፣” 4/15

“እያንዳንዱ የራሱን ሸክም ሊሸከም ይገባዋል፣” 3/15

እጃችሁን አበርቱ፣ 4/15

ከሐሰት አምልኮ ራቁ! 3/15

ከአምላክ ፍቅር አትውጣ፣ 11/15

ወጣቶች ሆይ፣ ምርጫችሁ ይሖዋን ማገልገል ይሁን፣ 7/1

የሚወድህን አምላክ ውደደው፣ 12/1

“የማስተዋል ስሜታችሁን ጠብቁ፣” 3/1

የአምላክን ዓላማ ለመፈጸም የሚያገለግል አስተዳደር፣ 2/15

የይሖዋን ትዕግሥት ኮርጁ፣ 2/1

የጽናትና የታማኝነት ምሳሌ የሆነው ኢዮብ፣ 8/15

ያለ ነቀፋ መኖር የሚያስገኘው ደስታ፣ 5/15

ይሖዋ “ለሚለምኑት መንፈስ ቅዱስ” ይሰጣቸዋል፣ 12/15

ይሖዋ ለቅዱስ ነገሮች ያለው አመለካከት አላችሁ? 11/1

ይሖዋ መከራ የደረሰባቸውን ያድናል፣ 7/15

ይሖዋ የመንጋውን እረኞች ያሠለጥናል፣ 5/1

ይሖዋ “የመጨረሻውን ከመጀመሪያው” ይናገራል፣ 6/1

ይሖዋ ‘ይፈርዳል፣’ 12/15

ይሖዋን በመፍራት ደስተኛ ሁን! 8/1

ይሖዋን ተስፋ በማድረግ ደፋሮች ሁኑ፣ 10/1

ጎረቤትን መውደድ ሲባል ምን ማለት ነው? 12/1

‘ጸሎት ሰሚ’ ወደሆነው አምላክ መቅረብ የሚቻለው እንዴት ነው? 9/1

ጽድቅን መፈለግ ጥበቃ ይሆንልናል፣ 1/1

ፍቅር ድፍረት ይጨምራል፣ 10/1

ይሖዋ

ለምድር ያለው ዓላማ፣ 5/15

መጠሪያ ስም የማግኘት መብት፣ 4/15

አምላክን ማወቅ እንችላለን? 10/1