የ2007 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
የ2007 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት
መጽሐፍ ቅዱስ
ለማንበብ ቀላል ነው፤ ትርጉሙ ግን ትክክለኛ ነው? (የ100 ደቂቃ መጽሐፍ ቅዱስ)፣ 2/1
ለፖላንድ የተሰጠ “ታላቅ ስጦታ”፣ 8/15
በአፍሪካውያን ቋንቋ የተዘጋጁ መጽሐፍ ቅዱሶች፣ 1/15
በፖርቹጋል ቋንቋ የተዘጋጀው የመጀመሪያ መጽሐፍ ቅዱስ፣ 7/1
“ብሉይ ኪዳን” ያለው ጠቀሜታ፣ 9/1
ተግባራዊ ሊሆን ይችላል? 4/1
ኢየሱስ መጽሐፍ ቅዱስ ነበረው? 12/1
ከጥቅልል ወደ ኮዴክስ፣ 6/1
የሆሴዕ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15
የሐጌ እና የዘካርያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/1
የሕዝቅኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 7/1, 8/1
የሚልክያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/15
የሰቆቃወ ኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 6/1
የሸክላ ስብርባሪዎች የሚሰጡት ማረጋገጫ፣ 11/15
የናሆም፣ የዕንባቆም እና የሶፎንያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/15
የአብድዩ፣ የዮናስ እና የሚክያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/1
የኢሳይያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች—2፣ 1/15
የኢዩኤል እና የአሞጽ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 10/1
የኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15
የዳንኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/1
የጥንቶቹ ጸሐፍት፣ 3/15
ግሉክ ያከናወነው አድካሚ ሥራ (በላቲቪያ ቋንቋ መተርጎም)፣ 6/15
ኢየሱስ ክርስቶስ
መምጣት፣ 3/15
ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
ለሌሎች አሳቢ መሆን፣ 6/15
ልጅ በሚያምጽበት ጊዜ፣ 1/15
ልጆቻችሁ ሰላማውያን እንዲሆኑ አስተምሯቸው፣ 12/1
ልጆች በሚገባ የተማሩ እንዲሆኑ መርዳት፣ 5/15
መንፈሳዊነት፣ 8/1
መንፈስ የምታድስ ነህ? 11/15
ማመስገን፣ 9/1
ምላስ ያለው ኃይል፣ 6/1
ርኅራኄ፣ 12/15
በልጃችሁ ልብ ውስጥ የአምላክን ፍቅር መቅረጽ፣ 9/15
በትንቢቶች ላይ እምነት ማሳደር፣ 4/1
በክርስቲያናዊ ስብሰባዎች ላይ የምንገኘው ለምንድን ነው? 5/15
‘በግድ አለችን፣’ 3/15
‘ባረጁ ጊዜ ያፈራሉ፣’ 9/15
ትሕትና፣ 11/1
ትርጉም ያለው ሕይወት፣ 11/15
አምላክን የሚያስደስት መሥዋዕት፣ 4/1
አስደናቂ የሆነው ብርሃን! 3/15
‘እቅድህ ሁሉ ይሳካል’ (ምሳሌ 16)፣ 5/15
እንደጠበቁት ሳይሆን ሲቀር፣ 4/15
እውነቱን መናገር፣ 2/1
ከልጆች መማር፣ 2/1
ወንድና ሴት—ያላቸው የተከበረ ቦታ፣ 1/15
ወደ መብራቱ ተጓዝ፣ 10/15
ወጣቶች—የምታደርጉት ነገር የወላጆቻችሁን ልብ ይነካል፣ 5/1
የምትኖረው ለዛሬ ብቻ ነው? 10/15
የሥነ ምግባር ደንቦች፣ 6/15
የፍትሕ መጓደልን መቋቋም፣ 8/15
ይሖዋን በደስታ መጠበቅ፣ 3/1
ደስተኛ ለመሆን የሚረዳ ምርጫ፣ 10/1
ግርዘት—የወንድነት ምልክት ነው? 6/1
‘ጥበብ ጥላ ከለላ ነው’ (ምሳሌ 16)፣ 7/15
ጽንፈኞች መሆን የሌለብን ለምንድን ነው? 2/15
‘ፈትነኝ፣’ 8/15
ፍቅርን ማስፋት፣ 1/1
የሕይወት ታሪኮች
ሀብት ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ዘላቂ ብልጽግና አስገኝቶልናል (ዶሬቲያ ስሚዝ እና ዶራ ዋርድ)፣ 5/1
ሕይወትን እና ሰዎችን ይወድ የነበረ ሰው (ዳንኤል ሲድሊክ)፣ 1/1
በይሖዋ ላይ ሙሉ በሙሉ መታመንን ተምሬያለሁ (ኦብሪ ባክስተር)፣ 11/1
ትክክለኛ ምርጫ ማድረግ የዕድሜ ልክ በረከት ያስገኛል (ፖል ኩሽኒር)፣ 1/1
አምባገነናዊ አገዛዞችን ተቋቁመን ማለፍ ችለናል (ሄንሪክ ዶርኒክ)፣ 9/1
አገልግሎታችንን ለመፈጸም ቁርጥ ውሳኔ አድርገናል (ሊና ዳቪሰን)፣ 6/1
‘ከበጉ ጋር ድል መንሳቱ’ እጅግ አስደስቶናል (ኬሪ ባርበር)፣ 10/15
‘ከዚህ ዓለም ያልሆነውን’ መንግሥት መጠበቅ (ኒኮላይ ጉሱልያክ)፣ 3/1
ወደ አዲስ ዓለም ለመግባት የሚደረግ ጉዞ (ጃክ ፕራምበር)፣ 12/1
ይሖዋን ማገልገል—ክብርና መብት ነው (ዚራ ስታይገርስ)፣ 8/1
ደቀ መዛሙርት በማድረጉ ሥራ የምደሰትበት ምክንያት (ፓምላ ሞዝሊ)፣ 2/1
ደቀ መዛሙርት የማድረጉ ሥራ ሕይወቴን ቀርጾታል (ሊኔት ፒተርስ)፣ 4/1
የተለያዩ ርዕሶች
ሁሉም ዘሮች ተስማምተው መኖር ይችሉ ይሆን? 7/1
ሉቃስ—የተወደደው የሥራ ባልደረባ፣ 11/15
ሐና፣ 3/15
በመንፈሳዊ የሚረዳህ ጥሩ አማካሪ አለህ? 12/15
ምድር፣ 2/15
ሥነ ጽሑፍ በጥንቷ እስራኤል፣ 8/15
ሰራኩስ—የጳውሎስ ጉዞ፣ 10/15
ሳሙኤል፣ 1/15
ሳኦል ከጓደኞቹና ከጠላቶቹ ጋር ተገናኘ፣ 6/15
ስኬት፣ 1/1
በሐዘን ለተደቆሱ ወላጆች የሚሆን ማጽናኛ፣ 5/1
‘በሰማይ የምትኖረው ታማኝ ምስክር፣’ 7/15
ቤርያ፣ 4/15
ቤርዜሊ፣ 7/15
አሞጽ—የባሉጥ ፍሬ ለቃሚ ወይስ ወጊ? 2/1
የአረማውያን በዓል የክርስቲያን በዓል ሊደረግ ይችላል? 12/15
አንድ ዓመት ‘በመልካሚቱ ምድር፣’ 6/15
እውነተኛውን አምልኮ መለየት፣ 3/1
“እውነት ምንድን ነው?” 10/1
ክርስትና በትንሿ እስያ ተዳረሰ፣ 8/15
ዓለም አቀፋዊ አንድነት እንዲኖር ማድረግ ይቻል ይሆን? 12/1
የማትሞት ነፍስ አለችህ? 7/15
የምትመርጠው ሃይማኖት ለውጥ ያመጣል? 3/1
የሰሊሆም መጠመቂያ፣ 7/15
“የኪቲም መርከቦች፣” 10/15
የክፋት ምንጭ፣ 6/1
‘የእስራኤልን ቤት የሠሩት’ እህትማማቾች (ሊያና ራሔል)፣ 10/1
የጭካኔ ድርጊት የማይኖርበት ጊዜ ይመጣ ይሆን? 4/15
የወደፊቱን ጊዜ የምትጠብቀው በፍርሃት ነው ወይስ በተስፋ? 5/15
ዮናታን፣ 9/15
ዮፍታሔ፣ 5/15
ጆን ሚልተን፣ 9/15
“ጌታ ሆይ፣ ምነው ዝም አልህ?” (ጳጳሱ በኦሽዊትዝ የተናገሩት)፣ 5/15
ቬሰል ካንስፎርት—የለውጥ አራማጅ፣ 3/1
የአንባቢያን ጥያቄዎች
መርከብ ውስጥ የገቡት ንጹሕ እንስሳት ስንት ናቸው? 3/15
መታተም (ራእይ 7:3)፣ 1/1
ሳኦል፣ ዳዊት የማን ልጅ እንደሆነ የጠየቀው ለምን ነበር? (1 ሳሙ 17:58)፣ 8/1
‘በአርማጌዶን የሚከናወነው ጦርነት’ ምንድን ነው? (ራእይ 16:14, 16)፣ 2/1
በኤደን የነበረው እባብ እግሮች ነበሩት? (ዘፍ 3:14)፣ 6/15
ተገቢውን ሥልጠና ያገኙ ልጆች ከይሖዋ መንገድ አይወጡም? (ምሳሌ 22:6)፣ 6/1
ታማኙ ባሪያ “ብልኅ” ነው? (ማቴ 24:45)፣ 9/1
ኒሳን 16 የሚቀርበውን የገብስ ነዶ የሚሰበስበው ማን ነው? 7/15
አደንና ዓሣ ማጥመድ፣ 12/1
ኢየሱስ የሞቱን መታሰቢያ ባቋቋመበት ዕለት የወይን ጠጅ የተጠቀመው ለምን ሊሆን ይችላል? 9/15
“ከሺህ ወንዶች መካከል አንድ ቅን ሰው” (መክ 7:28)፣ 1/15
ካፌይን መውሰድ ይኖርብናል? 4/15
ወደ ሰማይ የመሄድ ተስፋ ያላቸው ክርስቲያኖች መጠራት የሚያበቃው መቼ ነው? 5/1
“የአንድ ባል ሚስት” (1 ጢሞ 5:9)፣ 4/1
የይሖዋ ምሥክር ባልሆኑ ሰዎች ሠርግ ላይ መገኘት ይኖርብናል? 11/15
ያዕቆብ፣ ዔሳውን መስሎ መቅረቡ ስህተት ነበር? (ዘፍ 27:18, 19)፣ 10/1
ጽዋ ማንሳት፣ 2/15
የይሖዋ ምሥክሮች
‘ለማመን የሚያዳግተው ቆራጥነቱ አስደንቆኛል’ (ጀርመን)፣ 10/15
“መዳናችን ቀርቧል!” የአውራጃ ስብሰባ (2006)፣ 7/1
ስለ እምነትህ ለመናገር የምታገኛቸውን አጋጣሚዎች ትጠቀማለህ? (ለትምህርት ቤት ጓደኞች)፣ 11/1
በአንድ የአውራጃ ስብሰባ ላይ የተከናወኑ ሁለት “ተአምራት” (ጆርጂያ)፣ 8/1
በአውሮፓ የሰብዓዊ መብቶች ፍርድ ቤት የተገኘ ድል (ሩሲያ)፣ 5/15
“ውድ የሆነው ስጦታህ” (ቤልጅየም)፣ 12/15
“ብሩ የእኔ ነው፤ ወርቁም የእኔ ነው” (መዋጮ)፣ 11/1
ተፈታታኝ ሁኔታዎችን ተቋቁሞ ምሥራቹን ማድረስ (አፍሪካ)፣ 10/15
አዝመራው ‘ለመከር ደርሷል’ (ግዋሄራ ባሕረ-ገብ መሬት)፣ 4/15
“ክርስቶስን ተከተሉ!” የአውራጃ ስብሰባ፣ 3/1
ዓላማ ያለው ሕይወት የሚመሩ የዕድሜ ባለጠጋ፣ 1/15
የሐቀኝነት ምሳሌ፣ 2/15
የአንዲት እናት እምነት ያጋጠማትን አሳዛኝ ሁኔታ ለመቋቋም ረድቷታል፣ 8/1
የአካል ጉዳተኛ ቢሆንም የማገልገል ጉጉት አለው፣ 4/15
የአድሪያና ምኞት፣ 4/15
“የድንጋይ ቤት” (ዚምባብዌ)፣ 2/15
የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 1/1, 7/1
“ይህችን ትንሽ ስጦታዬን ተቀበሉኝ” (ሩሲያ)፣ 11/15
የጥናት ርዕሶች
“ለማንም ክፉን በክፉ አትመልሱ፣” 7/1
ለክርስቶስና ለታማኙ ባሪያ ታማኝ ሁኑ፣ 4/1
ለይሖዋ ቀን ተዘጋጅተሃል? 12/15
‘ልጆች ሆይ፣ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ፣’ 2/15
ልጆቻችሁ ይሖዋን እንዲወዱ አስተምሯቸው፣ 9/1
ሕሊናህ የሚነግርህን ተግባራዊ አድርግ፣ 10/15
መላእክት—በሰው ልጆች ሕይወት ውስጥ የሚጫወቱት ሚና፣ 3/15
መከራና ሥቃይ ሁሉ በቅርቡ ይወገዳል፣ 5/15
ሚስቶች ሆይ፣ ባሎቻችሁን በጥልቅ አክብሩ፣ 2/15
ምሕረት ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው? 9/15
ሰዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ትምህርት እንዲታዘዙ እርዳ፣ 1/15
በሕይወታችሁ ውስጥ ትርጉም ያለው ዓላማ ይኑራችሁ፣ 10/1
በመንፈስ ቅዱስ ላይ ኃጢአት ሠርተሃል? 7/15
‘በመንፈስ እየኖርክ’ ነው? 7/15
በመከራ መጽናት ጥቅም ያስገኝልናል፣ 8/15
‘በአምላክ ዘንድ ሀብታም’ ነህ? 8/1
በአንቺ ላይ እንዲደገን የተበጀ መሣሪያ ሁሉ ይከሽፋል፣ 12/15
በእርጅና ዘመን በመንፈሳዊ ማፍራት፣ 6/1
በዛሬው ጊዜ ከአምላክ ዓላማ ጋር በሚስማማ መንገድ መኖር፣ 10/1
ባሎች—የራስነት ሥልጣንን በመጠቀም ረገድ ክርስቶስን ምሰሉ፣ 2/15
ትክክለኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት አስተምር፣ 1/15
አምላክ ያጣመረውን እናንተ አትለያዩት፣ 5/1
አረጋውያን ለወጣቶች በረከት ናቸው፣ 6/1
‘አባታችሁ መሐሪ ነው፣’ 9/15
አድናቆታችሁ እየጨመረ ይሂድ፣ 2/1
አጋንንትን እንዴት መቋቋም እንችላለን? 3/15
‘አፈጣጠራችን ድንቅ’ ነው፣ 6/15
አፍቃሪ ለሆኑት እረኞች በትሕትና ተገዙ፣ 4/1
እናንት ወላጆች፣ ልጆቻችሁን በፍቅር አሠልጥኗቸው፣ 9/1
‘ከስግብግብነት ሁሉ ራሳችሁን ጠብቁ፣’ 8/1
ከወፍ አዳኙ ወጥመዶች መዳን፣ 10/1
“ክፉን በመልካም አሸንፍ፣” 7/1
ወጣቶች ሆይ—አምላክን የሚያስከብር ግብ ላይ ለመድረስ ጥረት አድርጉ፣ 5/1
ውስጥህ የሚያሰማውን ድምፅ አዳምጥ፣ 10/15
‘የመጀመሪያው ትንሣኤ’ በመከናወን ላይ ነው! 1/1
የትንሣኤ ተስፋ እውን ሆኖልሃል? 5/15
የአምላክ ቃል አካሄድህን እንዲመራልህ ፍቀድ፣ 5/1
‘የአምላክን ጥልቅ ነገሮች’ መመርመር፣ 11/1
የይሖዋ ሉዓላዊነትና የአምላክ መንግሥት፣ 12/1
የይሖዋ ቃል ምንጊዜም ይፈጸማል፣ 11/1
የይሖዋን ሉዓላዊነት ትደግፋለህ? 12/1
የይሖዋን ስም በአንድነት ከፍ ከፍ እናድርግ፣ 3/1
የይሖዋን ቀን በጽናት መጠበቅ፣ 7/15
ይሖዋ ታዛዥነትህን ከፍ አድርጎ ይመለከተዋል፣ 6/15
ይሖዋን በመፍራት በሕይወትህ ደስተኛ ሁን፣ 3/1
ይሖዋ አድናቂ አምላክ ነው፣ 2/1
ይሖዋ ፍትሕን ይወዳል፣ 8/15
‘ደስታህ ፍጹም ይሆናል፣’ 1/1
ደቀ መዛሙርት ለማድረግ የሚረዱህን ባሕርያት ኮትኩት፣ 11/15
ደቀ መዛሙርት በማድረግ ተወዳዳሪ የሌለውን ኢየሱስን ኮርጅ፣ 11/15
ጉባኤው እየተጠናከረ ይሂድ፣ 4/15
ጉባኤው ይሖዋን ያወድሰው፣ 4/15
‘ጸንታችሁ ቁሙ፤ ይሖዋ የሚያደርግላችሁን ማዳን እዩ፣’ 12/15
ይሖዋ
ንድፍ አውጪ፣ 8/15
አምላክ ይመለከትሃል? 8/1
ክፋት እንዲኖር ለምን ፈቀደ? 9/15
የአምላክ ስም በሩሲያ ሙዚቃ፣ 9/1