የርዕስ ማውጫ
የርዕስ ማውጫ
ሚያዝያ 15, 2008
የጥናት እትም
የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
ግንቦት 26, 2008–ሰኔ 1, 2008
ገጽ 3
የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 23 (48), 84 (190)
ሰኔ 2-8, 2008
ገጽ 7
የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 49 (114), 69 (160)
ሰኔ 9-15, 2008
ገጽ 12
የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 68 (157), 82 (183)
ሰኔ 16-22, 2008
በዚህ የመጨረሻ ዘመን ትዳርና ወላጅ መሆን የሚያስከትለው ኃላፊነት
ገጽ 16
የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 52 (129), 72 (164)
ሰኔ 23-29, 2008
ሕይወት ትርጉም ያለው እንዲሆን የሚያደርገው ምንድን ነው?
ገጽ 21
የሚዘመሩት መዝሙሮች:- 9 (26), 31 (67)
የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11
እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች ይሖዋን ከማገልገል ትኩረታችንን የሚሰርቁ ‘ከንቱ ነገሮችን’ ለይተን ለማወቅ ያስችሉናል። በቀላሉ ወጥመድ ሊሆኑብን የሚችሉ አደገኛ ነገሮች የትኞቹ እንደሆኑ ጎላ አድርገው ይገልጻሉ፤ እንዲሁም በሁሉም ነገሮች የይሖዋን መመሪያ እንድንፈልግ የሚገፋፉንን በርካታ ምክንያቶች ያብራራሉ።
የጥናት ርዕሶች 3, 4 ገጽ 12-20
ከእነዚህ ሁለት ጥናት ርዕሶች መካከል የመጀመሪያው፣ ወጣቶች በሕይወታቸው ውስጥ ትልቅ ውሳኔ ሲያደርጉ መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት ሊረዳቸው እንደሚችል ያሳያል። ሁለተኛው ደግሞ ወጣቶች ለማግባትም ሆነ ቤተሰብ ለመመሥረት ሲያስቡ ሊያጤኗቸው የሚገቡ ጥበብ የተንጸባረቀባቸው ቅዱስ ጽሑፋዊ መመሪያዎችን ይዟል።
የጥናት ርዕስ 5 ገጽ 21-25
በመጨረሻው የጥናት ርዕስ ላይ የመክብብ መጽሐፍ ትኩረት በሚስብ መንገድ ተብራርቷል። ይህ ዓለም እንዲኖረን የሚያበረታታን ነገሮች፣ ሕይወት ትርጉም ያለው እንዲሆን ከሚያደርጉት ነገሮች ጋር በማነጻጸር ለሕይወት ትርጉም የሚሰጡትን ነገሮች ጎላ አድርጎ ይገልጻል።
በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ:-
ገጽ 25
ገጽ 29
የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የዮሐንስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
ገጽ 30