የርዕስ ማውጫ
የርዕስ ማውጫ
መስከረም 15, 2008
የጥናት እትም
የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት:-
ኅዳር 3-9, 2008
ገጽ 3
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 10 (27), 26 (56)
ኅዳር 10-16, 2008
ገጽ 7
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 34 (77), 1 (3)
ኅዳር 17-23, 2008
ትዳራችሁ “በሦስት የተገመደ” ሆኖ እንዲቀጥል ጥረት አድርጉ
ገጽ 16
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 71 (163), 39 (86)
ኅዳር 24-30, 2008
ገጽ 20
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 5 (10), 85 (191)
የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11
እነዚህ ሁለት የጥናት ርዕሶች በመዝሙር 70 ላይ ያተኮሩ ናቸው። መዝሙሩ ይሖዋ ‘ታዳጊ’ እንደሆነ ይገልጻል። የጥናት ርዕሶቹ ይሖዋ በጥንት ጊዜ የነበሩ አገልጋዮቹን እንዴት እንደታደጋቸውና እኛንም እንዴት እንደሚታደገን ያብራራሉ።
የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 16-20
የይሖዋ አገልጋዮች የሆኑ ባለትዳሮችም እንኳ በዛሬው ጊዜ በትዳራቸው ደስተኞች ሆነው መቀጠል ተፈታታኝ ሊሆንባቸው ይችላል። ይህ የጥናት ርዕስ ክርስቲያኖች በትዳራቸው ውስጥ ይሖዋ ቦታ እንዲኖረው ማድረግ የሚችሉት እንዴት እንደሆነ እንዲሁም ችግሮች በሚፈጠሩበት ጊዜ ምን ማድረግ እንደሚችሉ የሚያሳዩ ጠቃሚ ሐሳቦችን ይዟል።
የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 20-24
ሁላችንም ምርጫ ማድረግ ይኖርብናል፦ የአምላክን ቅዱስ መንፈስ ለማግኘትና በዚህ መንፈስ ለመመራት ፈቃደኞች ነን ወይስ የዓለም መንፈስ ተጽዕኖ እንዲያሳድርብን እንፈቅዳለን? ይህ የጥናት ርዕስ የአምላክን መንፈስ ማግኘትና የዓለምን መንፈስ መቃወም የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። በተጨማሪም ደስታ የሚያስገኝልንን ምርጫ ማድረግ እንድንችል ይረዳናል።
በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
“በታላቅ ጕጕት” ትክክለኛ እውቀት በመቅሰም እያደጋችሁ ሂዱ
ገጽ 12
ገጽ 25
አምላክን በሚያስደስተው መንገድ በማምለክ ኢየሱስን ምሰሉ
ገጽ 26
የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—ለተሰሎንቄ ሰዎችና ለጢሞቴዎስ የተጻፉት ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
ገጽ 29
ገጽ 32