የርዕስ ማውጫ
የርዕስ ማውጫ
ታኅሣሥ 15, 2008
የጥናት እትም
የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
የካቲት 2-8, 2009
ንጹሕ አቋምህን መጠበቅህ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
ገጽ 3
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 5 (10), 69 (160)
የካቲት 9-15, 2009
ገጽ 7
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 9 (26), 11 (29)
የካቲት 16-22, 2009
ኢየሱስ በአምላክ ዓላማ ውስጥ የሚጫወተውን ልዩ ሚና ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ
ገጽ 12
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 33 (72), 44 (105)
የካቲት 23, 2009–መጋቢት 1, 2009
ምሥራቹን በሚገባ ለመመሥከር ቁርጥ ውሳኔ አድርጉ
ገጽ 16
የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 3 (6), 86 (193)
የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 3-11
ንጹሕ አቋም ሲባል ምን ማለት ነው? በጣም አስፈላጊ የሆነውስ ለምንድን ነው? ንጹሕ አቋም መያዝ እንዲሁም ይህንን አቋማችን ጠብቀን መኖር የምንችለው እንዴት ነው? አንድ ሰው ንጹሕ አቋሙን ቢያጎድፍ ይህን አቋሙን መልሶ ማግኘት ይችላል? እንደነዚህ ላሉት ጥያቄዎች በሁለቱ የጥናት ርዕሶች ውስጥ መልስ ታገኛለህ።
የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 12-16
ኢየሱስ የአምላክን ዓላማ በማስፈጸም ረገድ ልዩ ሚና ይጫወታል። ይህ ርዕስ ለኢየሱስ የተሰጡትን ስድስት ስሞች ያብራራል። እነዚህ ስሞች ኢየሱስ ልዩ የሆነባቸውን መንገዶች ጎላ አድርገው የሚገልጹ ናቸው። በተጨማሪም ኢየሱስ የተሰጠውን ልዩ ሚና የተወጣበትን መንገድ እንዴት መኮረጅ እንደምንችል እንመለከታለን።
የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 16-20
በሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 20 ላይ ተመዝግቦ የሚገኘውንና ሐዋርያው ጳውሎስ በኤፌሶን ለሚገኙ የጉባኤ ሽማግሌዎች የተናገራቸውን ሐሳብ መመርመራችን ምሥራቹን በሚገባ መመሥከር የቻለበትን መንገድ እንድናስተውል ሊረዳን ይችላል። በተጨማሪም ምሥራቹን በሚገባ መመሥከር የምንችለው እንዴት እንደሆነና እንዲህ ማድረግ ያለብን ለምን እንደሆነ የሚያሳዩ ጠቃሚ ሐሳቦችን እናገኛለን።
በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
ገጽ 21
በኮሪያ የአምላክ ሕዝቦች ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ ተመልክቻለሁ
ገጽ 23
የይሖዋ ቃል ሕያው ነው—የዮሐንስና የይሁዳ ደብዳቤዎች ጎላ ያሉ ነጥቦች
ገጽ 27
ገጽ 30
ገጽ 31
ገጽ 32